Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት ሀገራት የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ጋር ያለውን የትብብር ግንኙነት ማጠናከር እንደሚገባ ተመላከተ፤ የአውሮፓ ህብረት የኢራስመስ (ERASMUS +) ትብብር የተዘጋጀ ጉባዔ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በጉባኤው መክፈቻ ላይ እንደገለጹት በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን የትምህርትና ስልጠና አጋርነት ጥራትና ተገቢነቱን በማሳደግ አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል።
በትምህርትና ስልጠና ተቋማት መካከል ግንኙነት በማጠናከር ውጤታማ የልማት ትብብሮችን መተግበር እንደሚገባም ወ/ሮ ሙፈሪሃት አስገንዝበዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚና የብሔራዊ ኢራስመስ (ERASMUS +) ተወካይ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) በበኩላቸው በኢራስመስ የትምህርትና ስልጠና ድጋፍ እኤአ ከ2010 እስከ አሁን ድረስ ከ600 በላይ ኢትዮጵያውያን ነጻ የትምህርት እድል ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ዛሬ የተጀመረው የአውሮፓ ህብረት የኢራስመስ የትምህርትና ስልጠና ድጋፍና ትብብር ጉባኤ ዓላማ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ላሉ የአፍሪካ አገራት ያለውን የትምህርትና ስልጠና ግንኙነት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ለመምከር መሆኑንም ዶ/ር ኤባ ጨምረው ገልጸዋል።
በአውሮፓ ህብረት የትብብርና አለማቀፋዊነት ልዑክ ሃላፊ ሚስተር ሮቤርቶ ሺሊሮ በበኩላቸው ኢራስመስ (ERASMUS) በትምህርት፣ በስልጠና ፣በወጣቶች በስፖርትና በባህል ላይ አትኩሮ የሚሰራ) የአውሮፓ ህብረት ፕሮግራም መሆኑን አስረድተዋል።
" የትምህርት ሚና በአረንጓዴ ሽግግር" በሚል ርዕስ ዛሬ የተከፈተው ይሄው ጉባኤ እስከ ረቡዕ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም የሚቀጥል ሲሆን በጉባኤው ላይ 46 ሀገራት (13 ከአውሮፓ ህብረት ሀገራት፣ 32 ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት እና 1 ሰሜን አፍሪካ) የተወከሉ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በጉባኤው መክፈቻ ላይ እንደገለጹት በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን የትምህርትና ስልጠና አጋርነት ጥራትና ተገቢነቱን በማሳደግ አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል።
በትምህርትና ስልጠና ተቋማት መካከል ግንኙነት በማጠናከር ውጤታማ የልማት ትብብሮችን መተግበር እንደሚገባም ወ/ሮ ሙፈሪሃት አስገንዝበዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚና የብሔራዊ ኢራስመስ (ERASMUS +) ተወካይ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) በበኩላቸው በኢራስመስ የትምህርትና ስልጠና ድጋፍ እኤአ ከ2010 እስከ አሁን ድረስ ከ600 በላይ ኢትዮጵያውያን ነጻ የትምህርት እድል ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ዛሬ የተጀመረው የአውሮፓ ህብረት የኢራስመስ የትምህርትና ስልጠና ድጋፍና ትብብር ጉባኤ ዓላማ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ላሉ የአፍሪካ አገራት ያለውን የትምህርትና ስልጠና ግንኙነት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ለመምከር መሆኑንም ዶ/ር ኤባ ጨምረው ገልጸዋል።
በአውሮፓ ህብረት የትብብርና አለማቀፋዊነት ልዑክ ሃላፊ ሚስተር ሮቤርቶ ሺሊሮ በበኩላቸው ኢራስመስ (ERASMUS) በትምህርት፣ በስልጠና ፣በወጣቶች በስፖርትና በባህል ላይ አትኩሮ የሚሰራ) የአውሮፓ ህብረት ፕሮግራም መሆኑን አስረድተዋል።
" የትምህርት ሚና በአረንጓዴ ሽግግር" በሚል ርዕስ ዛሬ የተከፈተው ይሄው ጉባኤ እስከ ረቡዕ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም የሚቀጥል ሲሆን በጉባኤው ላይ 46 ሀገራት (13 ከአውሮፓ ህብረት ሀገራት፣ 32 ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት እና 1 ሰሜን አፍሪካ) የተወከሉ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
May 20, 2025 41
National News

የትምህርት ዘርፉን አገራዊ ሪፎርም መሰረት በማድረግ ስራዎችን መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ። በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥና የሪፎርም አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።

የስራ አመራር መሪ ስራ አስፈጻሚ ይበልጣል አያሌው (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት የአገር አቀፍ ሪፎርም አካል የሆነው የትምህርት ዘርፍ ሪፎርም በሙከራ ደረጃ ወደ ስራ ይገባል።
በሙከራ ደረጃ ወደ ስራ ለሚገባው የሪፎርም ትግበራ የመዋቅርና የአሰራር ስርዓት ማሻሻያ እየተደረገ እንደሆነም ዶክተር ይበልጣል አክለው ገልጸዋል።
የአሰራር ማሻሻያውን ተከትሎም አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች በአዲስ መልኩ ተሻሽለው እንዲዘጋጁ መደረጉንም ተናግረዋል።
የሙከራ ትግበራው በቅድሚያ በትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ከዚያም ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እስከ ትምህርት ቤቶች ደረጃ በደረጃ በተግባራዊ እንደሚደረግ አመልክተዋል።
በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምርሞርና የማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ሠራዊት ሀንዲሶ ዶ/ር) በበኩላቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚካሄዱ ሪፎርሞች ተቋማቱ ተልኳቸው በአግባቡ እንዲወጡ እንደሚያስችል ተናግረዋል።
የዩኒቨርስቲዎች ዓላማ ማህበረሰብን መለወጥ መሆኑን የጠቆሙት ዶክተር ሠራዊት ተቋማቱ ያሉባቸውን የአሰራር ተግዳሮቶች በመለየት በአፋጣኝ መፍታት እንደሚጠበቅባቸውም ጠቁመዋል።
የተቋማዊ ለውጥ ስራ አስፈጻሚ አቶ ከበደ ግዛው በበኩላቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚካሄዱ የሪፎርም አጀንዳዎች ተቋማዊ ሊሆኑ እንደሚገባ አስረድተዋል።
የውይይት መድረኩ ዓላማ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ስራዎች የመልካም አስዳደርና የሪፎርም አጀንዳዎች የአሰራር ስርዓት ማስፈጸሚያ ስትራቴጂ ለመገምገም መሆኑንም አቶ ከበደ ጨምረው ገልጸዋል።
የስራ አመራር መሪ ስራ አስፈጻሚ ይበልጣል አያሌው (ዶ/ር) በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት የአገር አቀፍ ሪፎርም አካል የሆነው የትምህርት ዘርፍ ሪፎርም በሙከራ ደረጃ ወደ ስራ ይገባል።
በሙከራ ደረጃ ወደ ስራ ለሚገባው የሪፎርም ትግበራ የመዋቅርና የአሰራር ስርዓት ማሻሻያ እየተደረገ እንደሆነም ዶክተር ይበልጣል አክለው ገልጸዋል።
የአሰራር ማሻሻያውን ተከትሎም አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች በአዲስ መልኩ ተሻሽለው እንዲዘጋጁ መደረጉንም ተናግረዋል።
የሙከራ ትግበራው በቅድሚያ በትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ከዚያም ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እስከ ትምህርት ቤቶች ደረጃ በደረጃ በተግባራዊ እንደሚደረግ አመልክተዋል።
በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምርሞርና የማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ሠራዊት ሀንዲሶ ዶ/ር) በበኩላቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚካሄዱ ሪፎርሞች ተቋማቱ ተልኳቸው በአግባቡ እንዲወጡ እንደሚያስችል ተናግረዋል።
የዩኒቨርስቲዎች ዓላማ ማህበረሰብን መለወጥ መሆኑን የጠቆሙት ዶክተር ሠራዊት ተቋማቱ ያሉባቸውን የአሰራር ተግዳሮቶች በመለየት በአፋጣኝ መፍታት እንደሚጠበቅባቸውም ጠቁመዋል።
የተቋማዊ ለውጥ ስራ አስፈጻሚ አቶ ከበደ ግዛው በበኩላቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚካሄዱ የሪፎርም አጀንዳዎች ተቋማዊ ሊሆኑ እንደሚገባ አስረድተዋል።
የውይይት መድረኩ ዓላማ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ስራዎች የመልካም አስዳደርና የሪፎርም አጀንዳዎች የአሰራር ስርዓት ማስፈጸሚያ ስትራቴጂ ለመገምገም መሆኑንም አቶ ከበደ ጨምረው ገልጸዋል።
May 19, 2025 33
National News

የትምህርት ሚኒስትሩ በአርሜንያ ሪፐብሊክ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህልና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር የተመራ ልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአርሜንያ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህልና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር የተመራ ልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ እና አርሜንያ ግንኙነት ታሪካዊ መሠረት ያለው መሆኑን በማንሳት በትምህርት ዘርፉ ያላቸውን ትብብር የበለጠ ማጠናከር ይገባቸዋል ብለዋል።
ኢትዮጵያ በትምህርት ዘርፉ ጥልቅ ሪፎርም በማካሄድ የትምህርት ሥርዓቱን በመቀየር ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥኑ፣ ክህሎት ያላቸው፣ ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ዜጎችን ለማፍራት በርካታ ሥራዎችን እየሰራች እንደምትገኝ ለልዑካን ቡድኑ አባላት ገልጸዋል።
በተለይም የትምህርት ሥርዓቱን ከፖለቲካ ተጽዕኖ ለማላቀቅ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን ጠቅሰው ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ረገድ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጀመር በቀጣይ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችንም ራስ ገዝ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።
በዚህም በትምህርት ዘርፉ እየተወሰዱ ባሉ ሪፎርሞች ከሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ በርካታ ጉዳዮች መኖራቸውንም ለቡድን አባላቱ አብራርተዋል።
የአርሜንያ ሪፐብሊክ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህልና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር አርቱር ማርቲሮስያን በበኩላቸው አርሜንያና ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳላቸው አንስተው ይህንን ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንፈልጋለን ብለዋል።
አክለውም በትምህርቱ ዘርፍ በከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲ ግንኙነት፣ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጅነሪግና ሂሳብ (STEM)፣ በጤና ትምህርት ፣ በቴክኒክና ሙያ፣ በቴክኖሎጂ እንዲሁም በጥናትና ምርምር ዘርፍ በትብብር መስራት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገርና ለአርሜንያ ስትራቴጂክ በመሆኗ ለምስራቅ አፍሪካ የትብብር ማዕከል ማድረግ እንፈልጋለን ያሉት ምክትል ሚኒስትሩ በዚህ ረገድ መንግስታቸው ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፉ በትብብር እንደሚሰራ ገልጸዋል።
በተጨማሪም ሁለቱ አካላት በተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል፣ በምሁራንና አካዳሚክ ልውውጥ እንዲሁም በጥናትና ምርምር ረገድ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያም ሰፊ ውይይቶችን አድርገዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአርሜንያ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህልና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር የተመራ ልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ እና አርሜንያ ግንኙነት ታሪካዊ መሠረት ያለው መሆኑን በማንሳት በትምህርት ዘርፉ ያላቸውን ትብብር የበለጠ ማጠናከር ይገባቸዋል ብለዋል።
ኢትዮጵያ በትምህርት ዘርፉ ጥልቅ ሪፎርም በማካሄድ የትምህርት ሥርዓቱን በመቀየር ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥኑ፣ ክህሎት ያላቸው፣ ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ ዜጎችን ለማፍራት በርካታ ሥራዎችን እየሰራች እንደምትገኝ ለልዑካን ቡድኑ አባላት ገልጸዋል።
በተለይም የትምህርት ሥርዓቱን ከፖለቲካ ተጽዕኖ ለማላቀቅ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን ጠቅሰው ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ረገድ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጀመር በቀጣይ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችንም ራስ ገዝ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።
በዚህም በትምህርት ዘርፉ እየተወሰዱ ባሉ ሪፎርሞች ከሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ በርካታ ጉዳዮች መኖራቸውንም ለቡድን አባላቱ አብራርተዋል።
የአርሜንያ ሪፐብሊክ የትምህርት፣ የሳይንስ፣ የባህልና ስፖርት ምክትል ሚኒስትር አርቱር ማርቲሮስያን በበኩላቸው አርሜንያና ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳላቸው አንስተው ይህንን ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንፈልጋለን ብለዋል።
አክለውም በትምህርቱ ዘርፍ በከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲ ግንኙነት፣ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጅነሪግና ሂሳብ (STEM)፣ በጤና ትምህርት ፣ በቴክኒክና ሙያ፣ በቴክኖሎጂ እንዲሁም በጥናትና ምርምር ዘርፍ በትብብር መስራት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገርና ለአርሜንያ ስትራቴጂክ በመሆኗ ለምስራቅ አፍሪካ የትብብር ማዕከል ማድረግ እንፈልጋለን ያሉት ምክትል ሚኒስትሩ በዚህ ረገድ መንግስታቸው ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፉ በትብብር እንደሚሰራ ገልጸዋል።
በተጨማሪም ሁለቱ አካላት በተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል፣ በምሁራንና አካዳሚክ ልውውጥ እንዲሁም በጥናትና ምርምር ረገድ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያም ሰፊ ውይይቶችን አድርገዋል።
May 14, 2025 29
National News

የያቤሎ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀመረ።

ትምህርት ሚኒስቴር ለማስገንባት ካቀዳቸው 50 ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የያቤሎ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ በዛሬው እለት ተጀምሯል።
ይህ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ያቤሎ ከተማ የሚገነባውን ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች አስጀምረውታል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ይህ ሞዴል ትምህርት ቤት አርብቶ አደር በሆነ አካባቢ የሚገነባ መሆኑን ጠቅሰው ይህ ለሁሉም ዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን በፍትሃዊነት ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ያሳያል ብለዋል።
እንደ ሀገር ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥኑ በአለም ላይ ተወዳዳሪ የሆኑ፤ ብቃትና ክህሎት ያላቸው የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጎችን ለማፍራት እንደዚህ ያሉ መሠረተ ልማት የተሟላላቸው ትምህርት ቤቶች ያስፈልጋሉ፤ ለዚህም አቅደን እየሰራን እንገኛለን ብለዋል።
ከኛ የተሻለ ማሰብ የሚችሉ፣ ሀገር የሚመሩ ተተኪ ትውልዶች ከመንደርና አካባቢ ወጥተው ስለ ሀገር ማሰብ የሚችሉ ዜጎችን ለማፍራት የበለጠ መረባረብ አለብን ሲሉም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
የትምህርት ቤቱ ግንባታ ሙሉ ወጪ በትምህርት ሚኒስቴር የሚሸፈን ሲሆን 500 ሚሊየን ብር ይፈጃል ተብሏል።
ትምህርት ቤቱ ግንባታም በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ የመማር ማስተማር ሥራ እንደሚጀምር የተገለፀ ሲሆን ግንባታው በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግም ተጠይቋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ለማስገንባት ካቀዳቸው 50 ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የያቤሎ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ በዛሬው እለት ተጀምሯል።
ይህ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ያቤሎ ከተማ የሚገነባውን ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች አስጀምረውታል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ይህ ሞዴል ትምህርት ቤት አርብቶ አደር በሆነ አካባቢ የሚገነባ መሆኑን ጠቅሰው ይህ ለሁሉም ዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን በፍትሃዊነት ለማዳረስ የምናደርገውን ጥረት ያሳያል ብለዋል።
እንደ ሀገር ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥኑ በአለም ላይ ተወዳዳሪ የሆኑ፤ ብቃትና ክህሎት ያላቸው የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጎችን ለማፍራት እንደዚህ ያሉ መሠረተ ልማት የተሟላላቸው ትምህርት ቤቶች ያስፈልጋሉ፤ ለዚህም አቅደን እየሰራን እንገኛለን ብለዋል።
ከኛ የተሻለ ማሰብ የሚችሉ፣ ሀገር የሚመሩ ተተኪ ትውልዶች ከመንደርና አካባቢ ወጥተው ስለ ሀገር ማሰብ የሚችሉ ዜጎችን ለማፍራት የበለጠ መረባረብ አለብን ሲሉም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
የትምህርት ቤቱ ግንባታ ሙሉ ወጪ በትምህርት ሚኒስቴር የሚሸፈን ሲሆን 500 ሚሊየን ብር ይፈጃል ተብሏል።
ትምህርት ቤቱ ግንባታም በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ የመማር ማስተማር ሥራ እንደሚጀምር የተገለፀ ሲሆን ግንባታው በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግም ተጠይቋል።
May 03, 2025 31
National News

በተከታታይ ሦስት ጊዜ በተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከ25 በመቶ በታች ውጤት በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ እንደሚመወሰድ ተገለፀ። የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል።

በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች ሰው እውቀትና እውነት ፈልጎ የሚመጣባቸው ተቋማት ሊሆኑ ይገባል ብለዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት ይገባቸዋል ያሉ ሲሆን ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲም በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ህብረተሰቡን ብሎም ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው መሥራት አለባቸው፦
በዚህ ረገድ በተከታታይ ሦስት ጊዜ በተመራቂ ተማሪዎች በመውጫ ፈተና ውጤት ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በኩል እርምጃ እንደሚወሰድ አመላክተዋል።
የዩኒቨርሲቲ አመራሮች በብቃትና በችሎታ እንዲመደቡ እየተደረገ መሆኑን አንስተው አሰራራቸውን ለማዘመንም የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋሞ እየተሠራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች በተሰጣቸው የተልዕኮ መስክ ልየታ መሠረት ትኩረት አድርገው ሊሠሩ ይገባል ብለዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲዎች የእውቀትና የሥነ ምግባር ፋና በመሆናቸው ተማሪዎቻቸውን ማብቃት ላይ ትኩረት አድርገው ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲን በተመለከተ በትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዥን ቡድን በጥንካሬና በክፍት የተለዩትን ጉዳዮች ያቀረቡት ደግሞ የከፍተኛ ትምህርት የአሰተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ሲሆኑ።
ዩኒቨርስቲው ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎችን በማፍራት ተመራጭ ዩኒቨርስቲ እንዲሆን ራዕይ ይዞ መሥራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
የቡሉሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላትም በአካዳሚክ እና በአስተዳደር ረገድ አሉ ያላቸውን ጥያቄዎች አንስተው ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች ሰው እውቀትና እውነት ፈልጎ የሚመጣባቸው ተቋማት ሊሆኑ ይገባል ብለዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት ይገባቸዋል ያሉ ሲሆን ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲም በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ህብረተሰቡን ብሎም ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው መሥራት አለባቸው፦
በዚህ ረገድ በተከታታይ ሦስት ጊዜ በተመራቂ ተማሪዎች በመውጫ ፈተና ውጤት ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በኩል እርምጃ እንደሚወሰድ አመላክተዋል።
የዩኒቨርሲቲ አመራሮች በብቃትና በችሎታ እንዲመደቡ እየተደረገ መሆኑን አንስተው አሰራራቸውን ለማዘመንም የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋሞ እየተሠራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎች በተሰጣቸው የተልዕኮ መስክ ልየታ መሠረት ትኩረት አድርገው ሊሠሩ ይገባል ብለዋል።
አክለውም ዩኒቨርሲቲዎች የእውቀትና የሥነ ምግባር ፋና በመሆናቸው ተማሪዎቻቸውን ማብቃት ላይ ትኩረት አድርገው ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲን በተመለከተ በትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዥን ቡድን በጥንካሬና በክፍት የተለዩትን ጉዳዮች ያቀረቡት ደግሞ የከፍተኛ ትምህርት የአሰተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ሲሆኑ።
ዩኒቨርስቲው ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎችን በማፍራት ተመራጭ ዩኒቨርስቲ እንዲሆን ራዕይ ይዞ መሥራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
የቡሉሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላትም በአካዳሚክ እና በአስተዳደር ረገድ አሉ ያላቸውን ጥያቄዎች አንስተው ሰፊ ውይይት ተደርጓል።
May 03, 2025 33
National News

ትምህርት ሚኒስቴር ከሚያስገነባቸው 50 ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የአጋ ጢንጠኖ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀመረ።

ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ሻኪሶ ከተማ የሚያስገነባው አጋ ጢንጠኖ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀምሯል።
ግንባታውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ የኦሮሚያ ክልል በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አቶ ሳዳት ነሻ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) አስጀምረውታል።
ትምህርት ዓለም ላይ ተወዳዳሪ ለመሆን ወሳኝ በመሆኑ የሀገራችንን የትምህርት ሥርዓት ከመሠረቱ በመቀየር ሀገር የሚገነባ ቀጣይ ትውልድ ለማፍራት በትኩረት እየተሰራ ይገኛል።
ይህ በሻኪሶ ከተማ የሚገነባው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በከተማው ያለውን የትምህርት ቤት እጥረት የሚፈታ ይሆናል።
በዚህም የከተማው አስተዳደርና አባገዳዎች ትምህርት ሚኒስቴር ያለውን ችግር በመመልከት ይህንን ትምህርት ቤት ግንባታ በሻኪሶ በማስጀመሩ ምስጋና አቅርበዋል።
የትምህርት ቤቱ ግንባታ ከአስር እስከ አሥራ ሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃልም ተብሏል።
ትምህርት ሚኒስቴር በራሱ ከሚያስገነባቸው ት/ቤቶች በተጨማሪም የ”ትምህርት ለትውልድ'' የትምህርት ቤቶች መሠረተ ልማት ማሻሻል ህዝባዊ ንቅናቄ በመላ ሀገሪቱ በማስጀመር ከ80 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታ እንዲሁም የነባር ትምህርት ቤቶች ጥገናና እድሳት እንዲደረግላቸው ማድረጉም በመድረኩ ተገልጿል።
በዚህም የኦሮሚያ ክልል ቡኡራ ቦሩ፣ ኢፋ ቦሩ እንዲሁም አዳሪ ትምህርት ቤቶችን በመገንባት እና ህብረተሠቡን በማስተባበር በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውም ተብራርቷል።
በተለይም የትምህርት ጥራት ችግርን ከመሠረቱ ለማስተካከል ከ17ሺ በላይ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ከሁለት ሚሊየን በላይ ህፃናት እንዲማሩ መደረጉ የተገለፀ ሲሆን።
ክልሉ በትምህርቱ ዘርፍ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥና በሳይንስና ቴክኖሎጂ የዳበሩ የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጎችን ለማፍራት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑም ተጠቅሷል።
በክልሉ በትምህርት ሚኒስቴር አማካኝነት የተጀመሩት ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ጥራታቸውን ጠብቀው በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በቂ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ስምምነት መፈራረሙ ይታወሳል።
ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ሻኪሶ ከተማ የሚያስገነባው አጋ ጢንጠኖ ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀምሯል።
ግንባታውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ የኦሮሚያ ክልል በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አቶ ሳዳት ነሻ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) አስጀምረውታል።
ትምህርት ዓለም ላይ ተወዳዳሪ ለመሆን ወሳኝ በመሆኑ የሀገራችንን የትምህርት ሥርዓት ከመሠረቱ በመቀየር ሀገር የሚገነባ ቀጣይ ትውልድ ለማፍራት በትኩረት እየተሰራ ይገኛል።
ይህ በሻኪሶ ከተማ የሚገነባው ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በከተማው ያለውን የትምህርት ቤት እጥረት የሚፈታ ይሆናል።
በዚህም የከተማው አስተዳደርና አባገዳዎች ትምህርት ሚኒስቴር ያለውን ችግር በመመልከት ይህንን ትምህርት ቤት ግንባታ በሻኪሶ በማስጀመሩ ምስጋና አቅርበዋል።
የትምህርት ቤቱ ግንባታ ከአስር እስከ አሥራ ሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃልም ተብሏል።
ትምህርት ሚኒስቴር በራሱ ከሚያስገነባቸው ት/ቤቶች በተጨማሪም የ”ትምህርት ለትውልድ'' የትምህርት ቤቶች መሠረተ ልማት ማሻሻል ህዝባዊ ንቅናቄ በመላ ሀገሪቱ በማስጀመር ከ80 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታ እንዲሁም የነባር ትምህርት ቤቶች ጥገናና እድሳት እንዲደረግላቸው ማድረጉም በመድረኩ ተገልጿል።
በዚህም የኦሮሚያ ክልል ቡኡራ ቦሩ፣ ኢፋ ቦሩ እንዲሁም አዳሪ ትምህርት ቤቶችን በመገንባት እና ህብረተሠቡን በማስተባበር በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውም ተብራርቷል።
በተለይም የትምህርት ጥራት ችግርን ከመሠረቱ ለማስተካከል ከ17ሺ በላይ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ከሁለት ሚሊየን በላይ ህፃናት እንዲማሩ መደረጉ የተገለፀ ሲሆን።
ክልሉ በትምህርቱ ዘርፍ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥና በሳይንስና ቴክኖሎጂ የዳበሩ የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጎችን ለማፍራት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑም ተጠቅሷል።
በክልሉ በትምህርት ሚኒስቴር አማካኝነት የተጀመሩት ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ጥራታቸውን ጠብቀው በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በቂ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ስምምነት መፈራረሙ ይታወሳል።
May 02, 2025 31

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk