Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሥርዓተ ትምህርት ውጤት ተኮር እንዲሆን ክለሳ እየተደረገበት መሆኑ ተገለጸ፤ ‌‎የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርትም በ2018 የትምህርት ዘመን ዩኒቨርስቲ የገቡ ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል።

የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ተልዕኮ መሰረት ባደረገ መልኩ ስርዓተ ትምህርቱን የመከለስ ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የዩኒቨርስቲዎቹን ስርዓተ ትምህርት ውጤት ተኮር አድርጎ መከለስ ያስፈለገው የቀድሞዎቹ ስርዓተ ትምህርቶች ዘመኑን ያልዋጁና ከ21ኛው ክፍለ ዘመን ጋር በአግባቡ ያልተቃኙ በመሆናቸው ነው።
‎አዲሱ የውጤት ተኮር ስርዓተ ትምህርት ተመራቂዎች በትምህርት ፕሮግራሞቹ መጨረሻ ሊኖራቸው የሚገባውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት በአግባቡ የፈተሸ መሆኑን መሪ ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል፡፡
‌‎የስርዓተ ትምህርት ፕሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ነገዎ በበኩላቸው ውጤት ተኮር የሆነው ስርዓተ ትምህርት ሙያና ተግባር ተኮር መሆኑን ጠቅሰው ስራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ስራ ፈጣሪ ምሩቃንን ማፍራት እንደሚያስችል ተናግረዋል።‎
በሁለት ዙሮች እስካሁን 55 የትምህርት ፕሮግራሞች መከለሳቸውን አንስተው እስከ ዓመቱ መጨረሻም ከ80 የሚበልጡ ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ አብራርተዋል፡፡
አዲስ የተከለሱት የትምህርት ፕሮግራሞች በ2018 የትምህርት ዘመን ዩኒቨርስቲ የገቡ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ተግባራዊ እንደሚደረጉም ተጠቅሷል።
‎የስርዓተ ትምህርት ፕሮግራሞች ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት አቶ በሱፈቃድ ሃይለማርያም ለስርዓተ ትምህርት ክለሳው ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች መሰረታዊ የሆኑ የተማሪዎች ብቃት መለኪያ (competency) ዝግጅት መከናወኑን ጠቁመዋል።
የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ተልዕኮ መሰረት ባደረገ መልኩ ስርዓተ ትምህርቱን የመከለስ ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የዩኒቨርስቲዎቹን ስርዓተ ትምህርት ውጤት ተኮር አድርጎ መከለስ ያስፈለገው የቀድሞዎቹ ስርዓተ ትምህርቶች ዘመኑን ያልዋጁና ከ21ኛው ክፍለ ዘመን ጋር በአግባቡ ያልተቃኙ በመሆናቸው ነው።
‎አዲሱ የውጤት ተኮር ስርዓተ ትምህርት ተመራቂዎች በትምህርት ፕሮግራሞቹ መጨረሻ ሊኖራቸው የሚገባውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት በአግባቡ የፈተሸ መሆኑን መሪ ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል፡፡
‌‎የስርዓተ ትምህርት ፕሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ነገዎ በበኩላቸው ውጤት ተኮር የሆነው ስርዓተ ትምህርት ሙያና ተግባር ተኮር መሆኑን ጠቅሰው ስራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ስራ ፈጣሪ ምሩቃንን ማፍራት እንደሚያስችል ተናግረዋል።‎
በሁለት ዙሮች እስካሁን 55 የትምህርት ፕሮግራሞች መከለሳቸውን አንስተው እስከ ዓመቱ መጨረሻም ከ80 የሚበልጡ ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ አብራርተዋል፡፡
አዲስ የተከለሱት የትምህርት ፕሮግራሞች በ2018 የትምህርት ዘመን ዩኒቨርስቲ የገቡ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ተግባራዊ እንደሚደረጉም ተጠቅሷል።
‎የስርዓተ ትምህርት ፕሮግራሞች ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት አቶ በሱፈቃድ ሃይለማርያም ለስርዓተ ትምህርት ክለሳው ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች መሰረታዊ የሆኑ የተማሪዎች ብቃት መለኪያ (competency) ዝግጅት መከናወኑን ጠቁመዋል።
Nov 05, 2025 90
National News

በመምህራን የትምህርት ዝግጅትና ልማት ላይ ያተኮረ አለም አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሄደ።

“Educators shaping futures" በሚል መሪ ቃል በመምህራን የትምህርት ዝግጅትና ልማት ላይ ያተኮረ አለም አቀፍ የትምህርት ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
ትምህርት ሚኒስቴር ከአለም ባንክና ከሌሎች ተባባሪ አካላት ጋር በጋራ ባዘጋጀው በዚህ አለም አቀፍ ጉባኤ ላይ የበርካታ ሀገራት የትምህርት ባለሙያዎችና ስራ ሀላፊዎች ተሳትፈዋል።
በጉባኤው መክፈቻ ላይ በመገኘት መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ ለትምህርት ጥራት መሳካት መምህራን ቁልፍ ሚና ያላቸው በመሆኑ መምህራንን ማብቃትና መደገፍ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚና መሆኑን አመላክተው በዚህም የድርሻቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።
መንግስት ለትምህርቱ ዘርፍ በሰጠው ትኩረት በርካታ የሪፎርም ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንና ከነዚህም አንዱ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮችን አቅም መገንባት መሆኑን አንስተው መምህራኑ እውቀትን ከማስተላለፍ ባለፈ ትውልዱ የጽናትና ተስፋ ተምሳሌት ሆኖ እንዲቀረጽ የሚረዱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በመከናወን ላይ ያሉት የሪፎርም ስራዎችም የትምህርት ጥራትና አግባብነትን ከሀገራዊ የልማት ፕሮግራሞች ጋር በማዋደድ እውቀት መር ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚደረጉ ጥረቶችን የሚደግፍ መሆናቸውን ሚኒስትር ዴኤታው አያይዘው ገልጸዋል።
መሠል አለም አቀፍ ምክክሮች ልምድና አሠራሮችን ለማወቅና ለመለዋወጥ በር የሚከፍቱ በመሆኑ ለዝግጅቱ መሳካት ጥረት ያደረጉ ወገኖችንም አመስግነዋል።
የአለም ባንክ ዲቪዥን ዳይሬክተር ሜሪያም ሳሊም በበኩላቸው "Universal Education" ን በ2030 ለማሳካት ዓለማችን ተጨማሪ 44 ሚሊየን መምህራን የሚያስፈልጋት መሆኑን የገለጹ ሲሆን ለዚህም አዳዲስ መምህራን ወደ ዘርፉ የሚቀላቀሉበትን አማራጮች ማብዛት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የወደፊቱ ትውልድ የሚወሠነው አሁን ላይ ባለን የመምህራን ዝግጅት፣ ብቃትና ልማት ላይ የተመሠረተ በመሆኑ መምህራንን ማብቃትና መደገፍ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።
በጉባኤው 271 ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡእና ከ150 በላይ የሚሆኑ በሀገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የዘርፉ ተዋንያኖች የተሳተፉበት መሆኑም ተመላክቷል።
“Educators shaping futures" በሚል መሪ ቃል በመምህራን የትምህርት ዝግጅትና ልማት ላይ ያተኮረ አለም አቀፍ የትምህርት ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
ትምህርት ሚኒስቴር ከአለም ባንክና ከሌሎች ተባባሪ አካላት ጋር በጋራ ባዘጋጀው በዚህ አለም አቀፍ ጉባኤ ላይ የበርካታ ሀገራት የትምህርት ባለሙያዎችና ስራ ሀላፊዎች ተሳትፈዋል።
በጉባኤው መክፈቻ ላይ በመገኘት መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ ለትምህርት ጥራት መሳካት መምህራን ቁልፍ ሚና ያላቸው በመሆኑ መምህራንን ማብቃትና መደገፍ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚና መሆኑን አመላክተው በዚህም የድርሻቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።
መንግስት ለትምህርቱ ዘርፍ በሰጠው ትኩረት በርካታ የሪፎርም ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንና ከነዚህም አንዱ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮችን አቅም መገንባት መሆኑን አንስተው መምህራኑ እውቀትን ከማስተላለፍ ባለፈ ትውልዱ የጽናትና ተስፋ ተምሳሌት ሆኖ እንዲቀረጽ የሚረዱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
በመከናወን ላይ ያሉት የሪፎርም ስራዎችም የትምህርት ጥራትና አግባብነትን ከሀገራዊ የልማት ፕሮግራሞች ጋር በማዋደድ እውቀት መር ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚደረጉ ጥረቶችን የሚደግፍ መሆናቸውን ሚኒስትር ዴኤታው አያይዘው ገልጸዋል።
መሠል አለም አቀፍ ምክክሮች ልምድና አሠራሮችን ለማወቅና ለመለዋወጥ በር የሚከፍቱ በመሆኑ ለዝግጅቱ መሳካት ጥረት ያደረጉ ወገኖችንም አመስግነዋል።
የአለም ባንክ ዲቪዥን ዳይሬክተር ሜሪያም ሳሊም በበኩላቸው "Universal Education" ን በ2030 ለማሳካት ዓለማችን ተጨማሪ 44 ሚሊየን መምህራን የሚያስፈልጋት መሆኑን የገለጹ ሲሆን ለዚህም አዳዲስ መምህራን ወደ ዘርፉ የሚቀላቀሉበትን አማራጮች ማብዛት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የወደፊቱ ትውልድ የሚወሠነው አሁን ላይ ባለን የመምህራን ዝግጅት፣ ብቃትና ልማት ላይ የተመሠረተ በመሆኑ መምህራንን ማብቃትና መደገፍ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።
በጉባኤው 271 ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡእና ከ150 በላይ የሚሆኑ በሀገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የዘርፉ ተዋንያኖች የተሳተፉበት መሆኑም ተመላክቷል።
Nov 04, 2025 84
National News

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተመራቂዎች የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) ትኩረት እንዲሰጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፤ የ2016 ምሩቃን የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) ከተያዘው ጥቅምት እስከ መጪው ሚያዚያ ወር እንደሚካሄድ ተጠቁሟል።

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተመራቂዎች የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) ማድረግ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሂዷል።
በመደረኩ የተገኙት የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ የከፍተኛ ትምህርት ተማራቂዎች የመዳረሻ ጥናት የትምህርት ጥራት ማስጠበቂያ አንዱ መንገድ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ፕሮግራሞቻቸውን የመዳረሻ ጥናት ካላካሄዱ ምን እየሰሩ እንደሆነ ለማወቅ እንደሚቸገሩና በገበያው የማይፈለግ የሰው ሀብት ሊያሰለጥኑ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተመራቂዎች የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) ትኩረት በመስጠት በትምህርት ፕሮግራም ደረጃ ወጥ በሆነ መንገድ ሊሰሩ እንደሚገባ ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አሳስበዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረ ህይወት በበኩላቸው የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) ለፖሊሲ ውሳኔ ፣ ለስርዓተ ትምህርት ክለሳና ለሌሎችም አገራዊ እቅዶች ግብዓት ስለሚሆን በተቀናጀ አግባብ ሊሰራ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
በሌላ በኩል የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) የአካዳሚክ ዋና ስራ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች በዚህ ጉዳይ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡
አያይዘውም የ2016 ተመራቂዎች የመዳረሻ ጥናት በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከጥቅምት እስከ ሚያዚያ 2018 ዓ.ም ድረስ ወጥ በሆነ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት መካሄድ እንዳለበትም ዶክተር ኤባ ተናግረዋል፡፡
በውይይቱ ላይ የሁሉም ዩኒቨርስቲዎች የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንቶች እና አካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተሮች የተገኙ ሲሆን መዳረሻ ጥናትን በሚመለከት ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተመራቂዎች የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) ማድረግ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሂዷል።
በመደረኩ የተገኙት የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ የከፍተኛ ትምህርት ተማራቂዎች የመዳረሻ ጥናት የትምህርት ጥራት ማስጠበቂያ አንዱ መንገድ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ፕሮግራሞቻቸውን የመዳረሻ ጥናት ካላካሄዱ ምን እየሰሩ እንደሆነ ለማወቅ እንደሚቸገሩና በገበያው የማይፈለግ የሰው ሀብት ሊያሰለጥኑ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተመራቂዎች የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) ትኩረት በመስጠት በትምህርት ፕሮግራም ደረጃ ወጥ በሆነ መንገድ ሊሰሩ እንደሚገባ ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አሳስበዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረ ህይወት በበኩላቸው የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) ለፖሊሲ ውሳኔ ፣ ለስርዓተ ትምህርት ክለሳና ለሌሎችም አገራዊ እቅዶች ግብዓት ስለሚሆን በተቀናጀ አግባብ ሊሰራ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
በሌላ በኩል የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) የመዳረሻ ጥናት (Tracer Study) የአካዳሚክ ዋና ስራ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች በዚህ ጉዳይ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡
አያይዘውም የ2016 ተመራቂዎች የመዳረሻ ጥናት በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከጥቅምት እስከ ሚያዚያ 2018 ዓ.ም ድረስ ወጥ በሆነ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት መካሄድ እንዳለበትም ዶክተር ኤባ ተናግረዋል፡፡
በውይይቱ ላይ የሁሉም ዩኒቨርስቲዎች የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንቶች እና አካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተሮች የተገኙ ሲሆን መዳረሻ ጥናትን በሚመለከት ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
Oct 31, 2025 77
National News

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትምህርት ዘርፉን በተመለከተ የምክር ቤት አባላት ያነሷቸውን ጥያቄ መሰረት በማድረግ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ፦

👉🏾ትምህርት ላይ ዋናው ሥራ ቅደመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ላይ ኢንቨስት ማድረግ ነው።
👉🏾በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ክ43 ሚሊየን በላይ የሁለተኛ ደረጃ መጽሃፍትን በማሳተም ለተማሪዎች አንድ ለአንድ ማድረስ ተችሏል።
👉🏾ለመምህራን ጥራት ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና በማዘጋጀት በየደረጃው እየተሰጠ ይገኛል።
👉🏾የትምህርት ቤት መገባ ፕሮግራም ወላጆች ሳይጨነቁ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ በእጅጉ አግዟል።
👉🏾በትምህርት ለትውልድ የትምህርት ቤቶች መሰረተ ልማት ማሻሻል ህዝባዊ ንቅናቄ ትምህርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ህዝብ ተባብረው አስደናቂ ተግባር እየፈጸሙ ነው።
👉🏾መንግስት እያካሄደ ያለው የኮሪደር ልማት በትምህርት ቤቶች አካባቢ ያሉ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን በማስወገድ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጻኦ አበርክቷል፣
👉🏾ልጆቻችን ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ ካላደረግን የምንመኛትን ኢትዮጵያ መፍጠር አንችልም በማለት ማብራሪያ ሰጥተዋል።
👉🏾ትምህርት ላይ ዋናው ሥራ ቅደመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ላይ ኢንቨስት ማድረግ ነው።
👉🏾በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ክ43 ሚሊየን በላይ የሁለተኛ ደረጃ መጽሃፍትን በማሳተም ለተማሪዎች አንድ ለአንድ ማድረስ ተችሏል።
👉🏾ለመምህራን ጥራት ልዩ የአቅም ግንባታ ስልጠና በማዘጋጀት በየደረጃው እየተሰጠ ይገኛል።
👉🏾የትምህርት ቤት መገባ ፕሮግራም ወላጆች ሳይጨነቁ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ በእጅጉ አግዟል።
👉🏾በትምህርት ለትውልድ የትምህርት ቤቶች መሰረተ ልማት ማሻሻል ህዝባዊ ንቅናቄ ትምህርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ህዝብ ተባብረው አስደናቂ ተግባር እየፈጸሙ ነው።
👉🏾መንግስት እያካሄደ ያለው የኮሪደር ልማት በትምህርት ቤቶች አካባቢ ያሉ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን በማስወገድ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጻኦ አበርክቷል፣
👉🏾ልጆቻችን ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ ካላደረግን የምንመኛትን ኢትዮጵያ መፍጠር አንችልም በማለት ማብራሪያ ሰጥተዋል።
Oct 28, 2025 73
National News

በትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ሰላማዊ መማር ማስተማርን በማስፈን ለተማሪዎች ውጤትና ሥነ-ምግባር መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገለጸ።

ትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ አግባብነት ካላቸው ሴክተር መሥሪያ ቤቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል።
የውይይት መድረኩን የከፈቱት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የተዘጋጀው ረቂቅ ደንቡ ሰላማዊ መማር ማስተማርን በማስፈን ለተማሪዎች ውጤትና ሥነ-ምግባር መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል።
የመማር ማስተማር ሂደትን የሚያውኩ ጉዳዮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ በመምጣታቸው ይህንን ለማስተካከል ረቂቅ ደንቡ መዘጋጀቱን ጠቅሰው ሁለንተናዊ ስብዕናው የተሟላ ዜጋ ማፍራት የደንቡ ዓላማ መሆኑን ተናግረዋል።
አክለውም ለተግባራዊነቱ ከሚመለከታቸው ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶና ተናቦ መሥራት እንደሚጠበቅ ሚኒስትር ደኤታዋ አሳስበዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የማህበራዊ ሳይንስ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ እቶ ኡመር ኢማም በበኩላቸው ረቂቅ ደንቡን ለማዳበር በርካታ የውይይት መድረኮች ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተካሄዱ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በየመድረኮቹ የሚነሱ ሀሳቦች በግብዓትነት ተወስደው ከተካተቱበት በኋላ ረቂቅ ደንቡ ሲጽድቅ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ይደረጋልም ነው ያሉት።
የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ባለፈው ዓመት የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ መውጣቱንና ይህም ደንብ አዋጁን ለማስፈጸም እየወጡ ካሉ የህግ ማዕቀፎች መካከል አንዱ መሆኑንም በመድረኩ ተጠቅሷል።
ትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ አግባብነት ካላቸው ሴክተር መሥሪያ ቤቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል።
የውይይት መድረኩን የከፈቱት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የተዘጋጀው ረቂቅ ደንቡ ሰላማዊ መማር ማስተማርን በማስፈን ለተማሪዎች ውጤትና ሥነ-ምግባር መሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል።
የመማር ማስተማር ሂደትን የሚያውኩ ጉዳዮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ በመምጣታቸው ይህንን ለማስተካከል ረቂቅ ደንቡ መዘጋጀቱን ጠቅሰው ሁለንተናዊ ስብዕናው የተሟላ ዜጋ ማፍራት የደንቡ ዓላማ መሆኑን ተናግረዋል።
አክለውም ለተግባራዊነቱ ከሚመለከታቸው ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶና ተናቦ መሥራት እንደሚጠበቅ ሚኒስትር ደኤታዋ አሳስበዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የማህበራዊ ሳይንስ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ እቶ ኡመር ኢማም በበኩላቸው ረቂቅ ደንቡን ለማዳበር በርካታ የውይይት መድረኮች ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተካሄዱ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በየመድረኮቹ የሚነሱ ሀሳቦች በግብዓትነት ተወስደው ከተካተቱበት በኋላ ረቂቅ ደንቡ ሲጽድቅ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ይደረጋልም ነው ያሉት።
የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ባለፈው ዓመት የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ መውጣቱንና ይህም ደንብ አዋጁን ለማስፈጸም እየወጡ ካሉ የህግ ማዕቀፎች መካከል አንዱ መሆኑንም በመድረኩ ተጠቅሷል።
Oct 24, 2025 722
National News

የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ይዘቶች ይፋ ሆኑ፡፡

ተማሪዎች፣ የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ለፈተና ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት ፈተና የሚሸፍናቸውን የይዘት አካባቢዎች ማወቅ አስፈላጊ መሆኑ ይታመናል። በመሆኑም የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ከፍል ፈተና ዝግጅትና አስተዳደር የሚከተሉትን ያካትታል፡፡
1. የትምህርት ዓይነቶችን በተመለከተ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዝክስና ባዮሎጂ እንዲሁም ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው።
2. ፈተናው ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ደረጃዎችን እና በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች ይሸፍናል፡፡
3. ከ10ኛ – 12ኛ ክፍል ሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት እየተዘጋጀ ያለ ሲሆን የ9ኛ ክፍል ደግሞ የሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተናዎች ከቀድሞውና ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘቶችን ብቻ አካቶ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
4. ፈተናው ማንኛውም ተፈታኝ ተማሪ ከተማረው ሥርዓተ ትምህርትና ከተማሪው መጽሐፍ ላይ ብቻ ተመስርቶ የሚዘጋጅ ይሆናል፤
5. የፈተናው አስተዳደር በበይነ መረብና በወረቀት ጎን ለጎን የሚሰጥ ሲሆን አብዛኛው ተፈታኝ በበይነ መረብ እንዲፈተን እየተሠራ ያለ በመሆኑ ተፈታኞች እራሳቸውን በበይነ መረብ ለመፈተን ሊያዘጋጁ እንደሚገባ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
ተማሪዎች፣ የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ለፈተና ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት ፈተና የሚሸፍናቸውን የይዘት አካባቢዎች ማወቅ አስፈላጊ መሆኑ ይታመናል። በመሆኑም የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ከፍል ፈተና ዝግጅትና አስተዳደር የሚከተሉትን ያካትታል፡፡
1. የትምህርት ዓይነቶችን በተመለከተ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዝክስና ባዮሎጂ እንዲሁም ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው።
2. ፈተናው ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ደረጃዎችን እና በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች ይሸፍናል፡፡
3. ከ10ኛ – 12ኛ ክፍል ሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት እየተዘጋጀ ያለ ሲሆን የ9ኛ ክፍል ደግሞ የሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ፈተናዎች ከቀድሞውና ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘቶችን ብቻ አካቶ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
4. ፈተናው ማንኛውም ተፈታኝ ተማሪ ከተማረው ሥርዓተ ትምህርትና ከተማሪው መጽሐፍ ላይ ብቻ ተመስርቶ የሚዘጋጅ ይሆናል፤
5. የፈተናው አስተዳደር በበይነ መረብና በወረቀት ጎን ለጎን የሚሰጥ ሲሆን አብዛኛው ተፈታኝ በበይነ መረብ እንዲፈተን እየተሠራ ያለ በመሆኑ ተፈታኞች እራሳቸውን በበይነ መረብ ለመፈተን ሊያዘጋጁ እንደሚገባ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
Oct 23, 2025 839

Our Ministers

MINISTER

H.E Professor. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

STATE MINISTER

Professor Kindeya Gebrehiwot

Advisor to the Ministry of Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk