Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

Upcoming Events

ማስታወቂያ

ትምህርት ሚኒስቴር ባስገነባቸው ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በ2017 የትምህርት ዘመን 8ኛ ክፍልን ካጠናቀቁ ተማሪዎች መካከል አወዳድሮ ማስተማር ይፈልጋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች ከነሐሴ 05/2017 እስከ ነሐሴ 15/2017 ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለመመዝገን ይህንን ሊንክ መጠቀም ትችላላችሁ።
ትምህርት ሚኒስቴር ባስገነባቸው ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በ2017 የትምህርት ዘመን 8ኛ ክፍልን ካጠናቀቁ ተማሪዎች መካከል አወዳድሮ ማስተማር ይፈልጋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች ከነሐሴ 05/2017 እስከ ነሐሴ 15/2017 ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለመመዝገን ይህንን ሊንክ መጠቀም ትችላላችሁ።
Aug 08, 2025 238
National News

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከሁሉም ክልሎች የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን እንደ አንድ የሀገር ልጆች የሚቀበልበት የጎንደር ቃል ኪዳን ቤተሰብ ፕሮግራም ለጎንደር ብቻ ሳይሆን ለሀገርም ምሳሌ የሚሆን መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ገለፁ፤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና ማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል የማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ተካሂዷ።

በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ይህ ክብረ በዓል የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለጎንደርና ለአካባቢው ህዝብ ያለውን ፋይዳ እንዲሁም ህዝቡ ለተቋሙ ያለውን አክብሮት ያየንበት ነው ብለዋል።
በዓሉ ከዩኒቨርሲቲውና ከሆስፒታሉ ምስረታ በላይ በተለይ በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ የጎንደርን ህዝብ ጥልቅ የሆነ የኢትዮጵያዊነት ስሜት ያንፀባረቀበትም እንደነበር አንስተዋል።
በተለይም የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከሁሉም ክልሎች የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን እንደ አንድ የሀገር ልጆች የሚቀበልበት “የጎንደር ቃል ኪዳን ቤተሰብ ፕሮግራም” ለጎንደር ብቻ ሳይሆን ለሀገራችንም ምሳሌ የሚሆን ነው ብለዋል።
ዩኒቨርስቲዎች አንዱ እንዲያደርጉ የምንፈልገው የመንደር ሳይሆኑ የሀገር ሀብት እንዲሆኑ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ፤
በተለይ አሁን ዋና ሪፎርም ዩኒቨርሲቲዎች ራሳቸውን እንዲችሉ በነፃነት የሚሰሩ፣ በነፃነት የሚያስቡ እውነትንና እውቀትን የሚፈልጉ ሰዎች የተሰባሰቡባቸው ሰላማዊ ቦታ እንዲሆኑ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህም ዩኒቨርስቲዎች በመማር ማስተማር ፣ በጥናትና ምርምር በሚሰሩ ሥራዎች አካባቢያቸውን እንዲረዱ እና የአካባቢውን ፀጋ ተጠቅመው የህዝቡን ህይወት እንዲያሻሽሉ ይጠበቃል ብለዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) በበኩላቸው የዩኒቨርሲቲው 70ኛ እና ማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል ከጥር 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር ቆይቶ በስኬት መጠናቀቁን በመግለጽ ለፕሮግራሙ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተ ጀምሮ ያከናወናቸውን የታሪክ ጉዞ ያነሱት ፕሬዚዳንቱ በቀጣይ ዩኒቨርስቲው ራስ ገዝ ለመሆን ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝም ገልፀዋል ።
በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ይህ ክብረ በዓል የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለጎንደርና ለአካባቢው ህዝብ ያለውን ፋይዳ እንዲሁም ህዝቡ ለተቋሙ ያለውን አክብሮት ያየንበት ነው ብለዋል።
በዓሉ ከዩኒቨርሲቲውና ከሆስፒታሉ ምስረታ በላይ በተለይ በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ የጎንደርን ህዝብ ጥልቅ የሆነ የኢትዮጵያዊነት ስሜት ያንፀባረቀበትም እንደነበር አንስተዋል።
በተለይም የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከሁሉም ክልሎች የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን እንደ አንድ የሀገር ልጆች የሚቀበልበት “የጎንደር ቃል ኪዳን ቤተሰብ ፕሮግራም” ለጎንደር ብቻ ሳይሆን ለሀገራችንም ምሳሌ የሚሆን ነው ብለዋል።
ዩኒቨርስቲዎች አንዱ እንዲያደርጉ የምንፈልገው የመንደር ሳይሆኑ የሀገር ሀብት እንዲሆኑ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ፤
በተለይ አሁን ዋና ሪፎርም ዩኒቨርሲቲዎች ራሳቸውን እንዲችሉ በነፃነት የሚሰሩ፣ በነፃነት የሚያስቡ እውነትንና እውቀትን የሚፈልጉ ሰዎች የተሰባሰቡባቸው ሰላማዊ ቦታ እንዲሆኑ መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህም ዩኒቨርስቲዎች በመማር ማስተማር ፣ በጥናትና ምርምር በሚሰሩ ሥራዎች አካባቢያቸውን እንዲረዱ እና የአካባቢውን ፀጋ ተጠቅመው የህዝቡን ህይወት እንዲያሻሽሉ ይጠበቃል ብለዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) በበኩላቸው የዩኒቨርሲቲው 70ኛ እና ማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል ከጥር 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር ቆይቶ በስኬት መጠናቀቁን በመግለጽ ለፕሮግራሙ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተ ጀምሮ ያከናወናቸውን የታሪክ ጉዞ ያነሱት ፕሬዚዳንቱ በቀጣይ ዩኒቨርስቲው ራስ ገዝ ለመሆን ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝም ገልፀዋል ።
Aug 06, 2025 92
National News

ዩኒቨርሲቲዎች ዓለም ያለችበትን ሁኔታ የተገነዘቡ፤ ሀገርን ከችግር ሊያወጡ የሚችሉ ጥናትና ምርምሮች በማድረግ እውነትና እውቀትን መሠረት ያደረገ ሀሳብ የሚፈልቅባቸው ተቋማት ሊሆኑ ይገባል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

የትምህርት ሚኒስትሩ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው በስተላለፉት መልዕክት አሁን ካለንበት የትምህርት ጥራት ችግር ለመውጣት ትልቅ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ሪፎርሞች ተቀርፀው በትምህርት ሴክተሩ እየተተገበሩ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በተለይም ዩኒቨርሲቲዎች ዓለም ያለችበትን ሁኔታ የተገነዘቡ፤ ሀገርን ከችግር ሊያወጡ የሚችሉ ጥናትና ምርምሮች በማድረግ እውነትና እውቀትን መሠረት ያደረገ ነፃ ሀሳብ የሚፈልቅባቸው ተቋማት ሊሆኑ ይገባል ነው ያሉት።
እንደ ህብረተሰብ እንዳንጠፋ ከፈለግን ይህንን የሚቋቋም ትውልድ ለመፍጠር በመሰረታዊነት በመናበብ ከላይ እስከ ታች እነዚህን ሪፎርሞች መተግበር ይገባናል ብለዋል።
በዚህም በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥራት ያለው ትምህርት እንዲኖረን እንፈልጋለን ያሉት ሚኒስትሩ ከዚህ በኋላ በዩኒቨርሲቲዎች መካከል የሚኖር ውድድር በሚሰጡት የትምህርት ጥራት እና በሚሰሯቸው ጥናትና ምርምሮች ብቻ መሆን እንዳለበትም አሳስበዋል።
አክለውም ብቃት ያላቸው ተማሪዎች በጋራ ተሰብስበው ብቃት ባላቸው መምህራን የሚማሩበት ከባቢ በዩኒቨርስቲዎች እንዲፈጠር እንፈልጋለንም ብለዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው ይህ የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ወዴት እየሄደ ነው፤ እንዴት ሪፎርሙ መተግበር እንችላለን የሚለውን ማየት የተቻለበት ነው ብለዋል።
የቁልፍ ተግባራት አፈፃፀምም ዩኒቨርሲቲዎችን ደረጃ ለማውጣት ሳይሆን ዩኒቨርሲቲዎቹ ምን ደረጀ ላይ ናቸው የሚለውን ያየንበት ነበር ያሉ ሲሆን
በአጠቃላይ ለሁለት ቀናት የቆየው ጉባኤ በትምህርት ስርዓቱ ላይ እየተደረገ ስላለው ለውጥ የጋራ መግባባት ላይ የተደረሰበት እንደሆነም ተናግረዋል።
''የከፍተኛ ትምህርት ለላቀ ተፅዕኖ" በሚል በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የነበረው የኢትዮጵያን የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤም ተጠናቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው በስተላለፉት መልዕክት አሁን ካለንበት የትምህርት ጥራት ችግር ለመውጣት ትልቅ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ሪፎርሞች ተቀርፀው በትምህርት ሴክተሩ እየተተገበሩ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በተለይም ዩኒቨርሲቲዎች ዓለም ያለችበትን ሁኔታ የተገነዘቡ፤ ሀገርን ከችግር ሊያወጡ የሚችሉ ጥናትና ምርምሮች በማድረግ እውነትና እውቀትን መሠረት ያደረገ ነፃ ሀሳብ የሚፈልቅባቸው ተቋማት ሊሆኑ ይገባል ነው ያሉት።
እንደ ህብረተሰብ እንዳንጠፋ ከፈለግን ይህንን የሚቋቋም ትውልድ ለመፍጠር በመሰረታዊነት በመናበብ ከላይ እስከ ታች እነዚህን ሪፎርሞች መተግበር ይገባናል ብለዋል።
በዚህም በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥራት ያለው ትምህርት እንዲኖረን እንፈልጋለን ያሉት ሚኒስትሩ ከዚህ በኋላ በዩኒቨርሲቲዎች መካከል የሚኖር ውድድር በሚሰጡት የትምህርት ጥራት እና በሚሰሯቸው ጥናትና ምርምሮች ብቻ መሆን እንዳለበትም አሳስበዋል።
አክለውም ብቃት ያላቸው ተማሪዎች በጋራ ተሰብስበው ብቃት ባላቸው መምህራን የሚማሩበት ከባቢ በዩኒቨርስቲዎች እንዲፈጠር እንፈልጋለንም ብለዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው ይህ የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ወዴት እየሄደ ነው፤ እንዴት ሪፎርሙ መተግበር እንችላለን የሚለውን ማየት የተቻለበት ነው ብለዋል።
የቁልፍ ተግባራት አፈፃፀምም ዩኒቨርሲቲዎችን ደረጃ ለማውጣት ሳይሆን ዩኒቨርሲቲዎቹ ምን ደረጀ ላይ ናቸው የሚለውን ያየንበት ነበር ያሉ ሲሆን
በአጠቃላይ ለሁለት ቀናት የቆየው ጉባኤ በትምህርት ስርዓቱ ላይ እየተደረገ ስላለው ለውጥ የጋራ መግባባት ላይ የተደረሰበት እንደሆነም ተናግረዋል።
''የከፍተኛ ትምህርት ለላቀ ተፅዕኖ" በሚል በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የነበረው የኢትዮጵያን የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤም ተጠናቋል።
Aug 05, 2025 61
National News

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ዓመታዊ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ። የኢትዮጵያ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት "የከፍተኛ ትምህርት ለላቀ ተፅዕኖ" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ይገኛል።

በመርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ ይህ ጉባኤ በትምህርት ዘርፍ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ተግባራት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምን ያህል ለውጥ ተመዘገበ ተብሎ የሚገመገምበትና የወደፊት አቅጣጫ የሚቀመጥበት መሆኑን ገልፀዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወዳዳሪ፣ የበለፀገች፣ ሉዓላዊት፣ ዴሞክራሲያዊት እና ፍትሃዊ የሆነች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ሚናቸው የጎላ መሆኑንም አንስተዋል።
በዚህም "የትምህርት ጥራት የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በገቡት የቁልፍ ተግባራት መለኪያ ውል መሠረት ጥራትን ለማረጋገጥ በተሰሩና ባልተሰሩ ስራዎች ዙሪያ ለመመካከር እድል ይፈጥራል ብለዋል።
በተጨማሪም መድረኩ በዩኒቨርሲቲዎች መካከል ልምድ ለመለዋወጥ የሚያስችል መሆኑንም ተናግረዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አሥራት አጸደወይን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና የአጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ100ኛ ዓመት በሚከበርበት ወቅት በመሆኑ የተለየ እንደሚያደርገው ገልፀው ለዚህም አመሥግነዋል።
ዩኒቨርሲቲዎችን የራስ ገዝ ለማድረግ የሚካሄደው ለውጥ የሚደነቅ መኾኑን አንስተው የጎንደር ዩኒቨርሲቲም ራስ ገዝ ለመሆን እየሠራ መሆኑን አብራርተዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአዲስ አሠራር እና የለውጥ ሐዋርያ ናቸው ያሉት ፕሬዚዳንቱ ለዚህም በትብብር መሥራት ያስፈልጋል ብለዋል።
በመርሐ ግብሩ የትምህርት ሚኒስቴር የሥራ ኀላፊዎች ፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች ፤ ምክትል ፕሬዚዳንቶች ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብትና ቴክኖሎጅ ቋሚ ኮሚቴ አባላት፤ የመምህራን ማኅበር የሥራ ኀላፊዎች ፤ የከፍተኛ ትምህርት የተማሪ ኅብረት ኀላፊዎችና ተጠሪ ተቋማት ተገኝተዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ ይህ ጉባኤ በትምህርት ዘርፍ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ተግባራት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምን ያህል ለውጥ ተመዘገበ ተብሎ የሚገመገምበትና የወደፊት አቅጣጫ የሚቀመጥበት መሆኑን ገልፀዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወዳዳሪ፣ የበለፀገች፣ ሉዓላዊት፣ ዴሞክራሲያዊት እና ፍትሃዊ የሆነች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ሚናቸው የጎላ መሆኑንም አንስተዋል።
በዚህም "የትምህርት ጥራት የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በገቡት የቁልፍ ተግባራት መለኪያ ውል መሠረት ጥራትን ለማረጋገጥ በተሰሩና ባልተሰሩ ስራዎች ዙሪያ ለመመካከር እድል ይፈጥራል ብለዋል።
በተጨማሪም መድረኩ በዩኒቨርሲቲዎች መካከል ልምድ ለመለዋወጥ የሚያስችል መሆኑንም ተናግረዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አሥራት አጸደወይን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና የአጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ100ኛ ዓመት በሚከበርበት ወቅት በመሆኑ የተለየ እንደሚያደርገው ገልፀው ለዚህም አመሥግነዋል።
ዩኒቨርሲቲዎችን የራስ ገዝ ለማድረግ የሚካሄደው ለውጥ የሚደነቅ መኾኑን አንስተው የጎንደር ዩኒቨርሲቲም ራስ ገዝ ለመሆን እየሠራ መሆኑን አብራርተዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአዲስ አሠራር እና የለውጥ ሐዋርያ ናቸው ያሉት ፕሬዚዳንቱ ለዚህም በትብብር መሥራት ያስፈልጋል ብለዋል።
በመርሐ ግብሩ የትምህርት ሚኒስቴር የሥራ ኀላፊዎች ፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች ፤ ምክትል ፕሬዚዳንቶች ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብትና ቴክኖሎጅ ቋሚ ኮሚቴ አባላት፤ የመምህራን ማኅበር የሥራ ኀላፊዎች ፤ የከፍተኛ ትምህርት የተማሪ ኅብረት ኀላፊዎችና ተጠሪ ተቋማት ተገኝተዋል።
Aug 04, 2025 57
National News

በአገሪቱ በተመረጡ 30 ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጠው የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ስልጠና መሰጠት ጀመረ። በስልጠናው ከ84 ሺ የሚበልጡ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ይሳተፋሉ፡፡

ስልጠናውን መስጠት ከጀመሩ ዩኒቨርስቲዎች አንዱ የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የትምህርትና ቋንቋዎች ጥናት ኮሌጅ ኤክስኪዩቲቭ ዲን የቆየዓለም ደሴ (ዶ/ር) ዩኒቨርስቲው ተማሪዎችን በጥሩ ሁኔታ ለማሰልጠን የአሰልጣኝ መምህራን ፣ የስልጠና ክፍሎች፣ የተማሪዎች ማደሪያ ፣ የካፍቴሪያ እና የማሰልጠኛ ሞጁልና ምዝገባ አጠናቆ ስልጠና መጀመሩን ተናግረዋል፡፡
ስልጠናው መምህራን በሚያስተምሩበት ትምህርት ዓይነት ፣ በማስተማር ስነ ዘዴ፣ በቴክኖሎጂ አጠቃቀም እንዲሁም በስነ ልቦናዊ ፣ ማህበራዊና የጤና ጉዳዮችን አካቶ የያዘና ሰፊ ክፍተትን የሚሞላ በመሆኑ ሰልጣኞች ተረጋግተው መሰልጠንና የመጡበትን አላማ ሳይረሱ ክፍል ውስጥም ሆነ ከሌሎች ጓደኞቻቸውና ከአሰልጣኝ መምህራን ጋር መነጋገር እና መማር እንዳለባቸው ጠቁመዋል፡፡
በዩኒቨርስቲው ያገኘናቸው የስልጠና አስተባባሪ አቶ ታደሰ ተሬሳ በበኩላቸው ለሰልጣኝ የ2ኛ ደረጃ መምህራንና የት/ቤት አመራሮች በዩኒቨርስቲው አቀባበል እንደተደረገላቸው ጠቁመው ሰልጠናውንም በሚመለከት ገለጻ የተደረገላቸው መሆኑን አስረድተዋል፡፡
ስልጠናው የመመህራኑንና አመራሮቹን አቅም በማጎልበት የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻልና በትምህርት ላይ ያሉ ቸግሮችን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክት መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በስልጠናው ላይ የገኘናት የፋና 02 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የኢኮኖሚክስ መምህርት ኩመሌ አበራ በሰጠችው አስተያየት ስልጠናው ከዚህ በፊት ከነበራት እውቀትና ክህሎት በተጨማሪ ተጨባጭ እውቀት ፣ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ፣ የማስተማር ስነ ዘዴ ክህሎት አገኛለሁ ብላ እንደምትጠብቅ ተናግራለች፡፡
የጣፎ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህርት ዘውዲቱ ሰቦቃ በበኩሏ ባለፈው ዓመት የሰለጠኑ መምህራን የማስተማር ተነሳሽነትና ፍላጎት ከፍተኛ እንደነበር ጠቅሳ ስልጠናው ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥርላትና ተነሳሽነቷንም የበለጠ እንደሚያሳድግላት ገልጻለች፡፡
የቀራንዮ አንደኛና መካከለኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርአሰ መምህር አህመድ በዳሶ በዚሁ ጊዜ በሰጠው አስተያየት ስልጠናውን በሙሉ ልብ ለመውሰድ ሰው ወክሎና አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጎ መምጣቱን ገልጾ ከስልጠናው ብዙ ለውጦችን አግኝቶ ክፍተቱን እንደሚሞላ ተናግሯል፡፡
ስልጠናውን መስጠት ከጀመሩ ዩኒቨርስቲዎች አንዱ የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የትምህርትና ቋንቋዎች ጥናት ኮሌጅ ኤክስኪዩቲቭ ዲን የቆየዓለም ደሴ (ዶ/ር) ዩኒቨርስቲው ተማሪዎችን በጥሩ ሁኔታ ለማሰልጠን የአሰልጣኝ መምህራን ፣ የስልጠና ክፍሎች፣ የተማሪዎች ማደሪያ ፣ የካፍቴሪያ እና የማሰልጠኛ ሞጁልና ምዝገባ አጠናቆ ስልጠና መጀመሩን ተናግረዋል፡፡
ስልጠናው መምህራን በሚያስተምሩበት ትምህርት ዓይነት ፣ በማስተማር ስነ ዘዴ፣ በቴክኖሎጂ አጠቃቀም እንዲሁም በስነ ልቦናዊ ፣ ማህበራዊና የጤና ጉዳዮችን አካቶ የያዘና ሰፊ ክፍተትን የሚሞላ በመሆኑ ሰልጣኞች ተረጋግተው መሰልጠንና የመጡበትን አላማ ሳይረሱ ክፍል ውስጥም ሆነ ከሌሎች ጓደኞቻቸውና ከአሰልጣኝ መምህራን ጋር መነጋገር እና መማር እንዳለባቸው ጠቁመዋል፡፡
በዩኒቨርስቲው ያገኘናቸው የስልጠና አስተባባሪ አቶ ታደሰ ተሬሳ በበኩላቸው ለሰልጣኝ የ2ኛ ደረጃ መምህራንና የት/ቤት አመራሮች በዩኒቨርስቲው አቀባበል እንደተደረገላቸው ጠቁመው ሰልጠናውንም በሚመለከት ገለጻ የተደረገላቸው መሆኑን አስረድተዋል፡፡
ስልጠናው የመመህራኑንና አመራሮቹን አቅም በማጎልበት የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻልና በትምህርት ላይ ያሉ ቸግሮችን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክት መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በስልጠናው ላይ የገኘናት የፋና 02 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የኢኮኖሚክስ መምህርት ኩመሌ አበራ በሰጠችው አስተያየት ስልጠናው ከዚህ በፊት ከነበራት እውቀትና ክህሎት በተጨማሪ ተጨባጭ እውቀት ፣ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ፣ የማስተማር ስነ ዘዴ ክህሎት አገኛለሁ ብላ እንደምትጠብቅ ተናግራለች፡፡
የጣፎ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህርት ዘውዲቱ ሰቦቃ በበኩሏ ባለፈው ዓመት የሰለጠኑ መምህራን የማስተማር ተነሳሽነትና ፍላጎት ከፍተኛ እንደነበር ጠቅሳ ስልጠናው ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥርላትና ተነሳሽነቷንም የበለጠ እንደሚያሳድግላት ገልጻለች፡፡
የቀራንዮ አንደኛና መካከለኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርአሰ መምህር አህመድ በዳሶ በዚሁ ጊዜ በሰጠው አስተያየት ስልጠናውን በሙሉ ልብ ለመውሰድ ሰው ወክሎና አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጎ መምጣቱን ገልጾ ከስልጠናው ብዙ ለውጦችን አግኝቶ ክፍተቱን እንደሚሞላ ተናግሯል፡፡
Aug 04, 2025 53
National News

ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአዋጅ የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ በተደራጀና በተቀናጀ አግባብ መምራት እንደሚባ ተመላከተ፤ ‎በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስራ አመራር ቦርድ የአሰራር ማኑዋልና የአፈጻጸም ግምገማ ዙሪያ ከተቋማቱ የስራ አመራር ቦርድ አመራሮች ጋር ምክክር ተደርጓል ፡፡

የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በምክክሩ ወቅት እንደገለጹት ለፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአዋጅ የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶች በውጤታማነት እንዲፈጸሙ በተደራጀና በተቀባጀ አግባብ መምራት እንደሚባ አመላክተዋል፡፡
የዩኒቨርስቲ የስራ አመራር ቦርድ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ተግባርና ኃላፊነቶቻቸውን ብሎም የሚተገብሯቸውን የሪፎርም ስራዎች በውጤታማነት መፈጸምና ማከናወን እንዲችሉ የስራ አመራር ቦርድ የአሰራር ማኑዋለል መዘጋጀቱን ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ጠቅሰዋል፡፡
ይህም ተቋማቱ የተሰጣቸውን ተልዕኮ በአግባቡ እንዲወጡ እንደሚያስችላቸውና ተጨማሪ አቅምና አደረጃጀት የሚፈጥርላቸው መሆኑንም ክቡር አቶ ኮራ አስረድተዋል፡፡
‎የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) በበኩላቸው የስራ አመራር ማኑዋሉም ሆነ የአፈጻጸም ግምገማ መስፈርቶቹ የተፈጻሚነት ወሰን ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስራ አመራር ቦርድ የሚያገለግል መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ ተቋማቱን በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ ለመደገፍ የስራ አመራር ቦርዱ ሰብሳቢውን ጨምሮ እስከ አስራ አንድ የሚደርሱ አባላት እንዲኖሩት መታሰቡን ጨምረው ገልጸዋል፡፡
በምክክር መድረኩም ላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ምክትል ስራ አመራር የቦርድ አባላት፣የከፍተኛ ትምሀርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ፣ የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በምክክሩ ወቅት እንደገለጹት ለፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአዋጅ የተሰጡ ተግባርና ኃላፊነቶች በውጤታማነት እንዲፈጸሙ በተደራጀና በተቀባጀ አግባብ መምራት እንደሚባ አመላክተዋል፡፡
የዩኒቨርስቲ የስራ አመራር ቦርድ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ተግባርና ኃላፊነቶቻቸውን ብሎም የሚተገብሯቸውን የሪፎርም ስራዎች በውጤታማነት መፈጸምና ማከናወን እንዲችሉ የስራ አመራር ቦርድ የአሰራር ማኑዋለል መዘጋጀቱን ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ጠቅሰዋል፡፡
ይህም ተቋማቱ የተሰጣቸውን ተልዕኮ በአግባቡ እንዲወጡ እንደሚያስችላቸውና ተጨማሪ አቅምና አደረጃጀት የሚፈጥርላቸው መሆኑንም ክቡር አቶ ኮራ አስረድተዋል፡፡
‎የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) በበኩላቸው የስራ አመራር ማኑዋሉም ሆነ የአፈጻጸም ግምገማ መስፈርቶቹ የተፈጻሚነት ወሰን ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስራ አመራር ቦርድ የሚያገለግል መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ ተቋማቱን በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ ለመደገፍ የስራ አመራር ቦርዱ ሰብሳቢውን ጨምሮ እስከ አስራ አንድ የሚደርሱ አባላት እንዲኖሩት መታሰቡን ጨምረው ገልጸዋል፡፡
በምክክር መድረኩም ላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ምክትል ስራ አመራር የቦርድ አባላት፣የከፍተኛ ትምሀርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ፣ የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
Aug 02, 2025 47

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk