// FDRE Ministry of Education

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

የመንግስት ትምህርት ቤቶችን ብቃት በማሻሻል ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርት ለማድረስ እተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች በ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርገዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት የመንግስት ትምህርት ቤቶችን በማብቃት ጥራት ያለው ትምህርት ለዜጎች ሁሉ ለማድረስ እየተሰራ ይገኛል።
በሁሉም መስክ ያለውን ችግር መፍታት የሚቻለው መሀንዲሶች፣ ቴክኖሎጂስቶች፣ ቴክኒሻኖች፣ ቢሮክራቶችና ሌሎችምም ባለሙያዎች በጥራትና በብቃት ማፍራት ሲቻል መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል ፣ የመምህራንን አቅም በማሳደግና በሌሎችም የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች የተጀመሩ ሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል።
በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ትምህርት ቤቶችን ለማብቃት ትምህርት ሚኒስቴር እቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡።
የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ክቡር አቶ መላኩ አለበል በበኩላቸው በትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት እጅግ ትልቁ ተግባር መሆኑን ጠቁመው ከዚህ አንጻር እየተሰራ ያለው ስራ ተስፋ ሰጭ መሆኑን ተናግረዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ አክለውም ትምህርት ላይ እየተደረገ ያለው ሪፎርም ሌሎችንም ተቋማት ሊቀይር የሚችል መሆኑን ገልጸው ከቀረበው ሪፖርት ብዙ አበረታች ለውጦች መመልከታቸውን ገልጸዋል።
በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ ችግር ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎች ወደትምህርት ቤት እንዲመለሱ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር 9 ወራት እቅድ አፈጻጸምና ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርቶች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡።
የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት የመንግስት ትምህርት ቤቶችን በማብቃት ጥራት ያለው ትምህርት ለዜጎች ሁሉ ለማድረስ እየተሰራ ይገኛል።
በሁሉም መስክ ያለውን ችግር መፍታት የሚቻለው መሀንዲሶች፣ ቴክኖሎጂስቶች፣ ቴክኒሻኖች፣ ቢሮክራቶችና ሌሎችምም ባለሙያዎች በጥራትና በብቃት ማፍራት ሲቻል መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል ፣ የመምህራንን አቅም በማሳደግና በሌሎችም የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች የተጀመሩ ሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል።
በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ትምህርት ቤቶችን ለማብቃት ትምህርት ሚኒስቴር እቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡።
የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ክቡር አቶ መላኩ አለበል በበኩላቸው በትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት እጅግ ትልቁ ተግባር መሆኑን ጠቁመው ከዚህ አንጻር እየተሰራ ያለው ስራ ተስፋ ሰጭ መሆኑን ተናግረዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ አክለውም ትምህርት ላይ እየተደረገ ያለው ሪፎርም ሌሎችንም ተቋማት ሊቀይር የሚችል መሆኑን ገልጸው ከቀረበው ሪፖርት ብዙ አበረታች ለውጦች መመልከታቸውን ገልጸዋል።
በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ ችግር ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎች ወደትምህርት ቤት እንዲመለሱ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር 9 ወራት እቅድ አፈጻጸምና ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርቶች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡።
Apr 14, 2025 251
National News

ዩኒቨርሲቲዎች በትክክል የእውቀትና የምርምር ማዕከል በመሆን ከመንደር አስተሳሰብ ወጥተው ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋን ማፍራት ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው የትምህርት ሚኒስትሩ አሳሰቡ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከጅንካ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል።

በዚሁ ወቅት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች በአካዳሚክ የተሰጣቸውን ተልዕኮ በሚገባ በመወጣት በአለም ሁኔታ እውነተኛ ውይይት የሚደረግባቸውና ለማህበረሰቡ አቅጣጫ የሚሰጡ እውቀቶች የሚፈልቁባቸው ተቋማት ሊሆኑ ይገባል ብለዋል።
በተለይም ዩኒቨርሲቲዎች ለእውነትና እውቀት የሚሰጡት ትኩረት አናሳ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ተማሪዎች ክፍል ከሚማሩት ትምህርት በተጨማሪ አለም አቀፍና ሀገራዊ ሁኔታዎችን እንዲያውቁና ለዛ እንዲዘጋጁ ምሁራዊ ውይይት ማድረግ ያስፈልጋል ነው ያሉት፤
ስለሆነም ዩኒቨርሲቲዎች በትክክል ልጆች የሚማሩባቸው የእውቀትና የምርምር ማዕከል በመሆን ከመንደር አስተሳሰብ ወጥተው ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋን ማፍራት ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ በበኩላቸው የዛሬው ውይይት ዩኒቨርሲቲዎች ከተሰጣቸው ተልዕኮ አንፃር የሪፎርም ተግባራትን እንዴት እያስኬዱ ነው የሚለውን ለመለየት ያለመ መሆኑን ጠቅሰዋል።
አክለውም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ራሱን የሚችል፣ ሀገሩን የሚጠቅም ተወዳዳሪ የሆነ ብቁ ዜጋ ለማፍራት ዩኒቨርሲቲዎች በውጤት መለካት ይኖርባቸዋል፤ ለዚህም ሚኒስቴሩ ተጠያቂነት የሚያስከትል ስምምነት ከዩኒቨርስቲ አመራሮች ጋር መፈራረሙን ጠቅሰዋል።
በዚሁ ወቅት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዩኒቨርሲቲዎች በአካዳሚክ የተሰጣቸውን ተልዕኮ በሚገባ በመወጣት በአለም ሁኔታ እውነተኛ ውይይት የሚደረግባቸውና ለማህበረሰቡ አቅጣጫ የሚሰጡ እውቀቶች የሚፈልቁባቸው ተቋማት ሊሆኑ ይገባል ብለዋል።
በተለይም ዩኒቨርሲቲዎች ለእውነትና እውቀት የሚሰጡት ትኩረት አናሳ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ተማሪዎች ክፍል ከሚማሩት ትምህርት በተጨማሪ አለም አቀፍና ሀገራዊ ሁኔታዎችን እንዲያውቁና ለዛ እንዲዘጋጁ ምሁራዊ ውይይት ማድረግ ያስፈልጋል ነው ያሉት፤
ስለሆነም ዩኒቨርሲቲዎች በትክክል ልጆች የሚማሩባቸው የእውቀትና የምርምር ማዕከል በመሆን ከመንደር አስተሳሰብ ወጥተው ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋን ማፍራት ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሽኔ በበኩላቸው የዛሬው ውይይት ዩኒቨርሲቲዎች ከተሰጣቸው ተልዕኮ አንፃር የሪፎርም ተግባራትን እንዴት እያስኬዱ ነው የሚለውን ለመለየት ያለመ መሆኑን ጠቅሰዋል።
አክለውም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ራሱን የሚችል፣ ሀገሩን የሚጠቅም ተወዳዳሪ የሆነ ብቁ ዜጋ ለማፍራት ዩኒቨርሲቲዎች በውጤት መለካት ይኖርባቸዋል፤ ለዚህም ሚኒስቴሩ ተጠያቂነት የሚያስከትል ስምምነት ከዩኒቨርስቲ አመራሮች ጋር መፈራረሙን ጠቅሰዋል።
Apr 12, 2025 227
National News

የ “ትምህርት ለትውልድ” ንቅናቄ የኢትዮጵያ ወላጆች ለልጆቻቸው ትምህርት ምን ያህል እንደሚተጉ ያየንበት ነው። ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፤ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል።

በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የአንድ ሀገር የትምህርት ሥርዓት ከተበላሸ ሀገር መሆን አይችልም፤ ለዚህም እንደ ሀገር የትምህርት ሥርዓቱን ከመሠረቱ ለማስተካከል በርካታ የሪፎርም ተግባራት ተቀርፀው ተግባራዊ እየተደረጉ እንደሚገኙ ጠቅሰዋል።
በተለይም የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት በሟሟላት ምቹ የመማሪያ ከባቢን ለልጆች ለመፍጠር በተጀመረው የ”ትምህርት ለትውልድ” ንቅናቄ እስካሁን ከ52 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ሀብት በማሰባሰብ፤
ከ30 ሺ በላይ ቅድመ አንደኛ ደረጃ፣ ከ8 ሺህ በላይ አዳዲስ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም ከ22 ሺ በላይ ነባር ትምህርት ቤቶች ጥገናና እድሳት ማድረግ መቻሉን ጠቅሰዋል።
ይህም የኢትዮጵያ ወላጆች ለልጆቻቸው ትምህርት ምን ያህል እንደሚተጉ ያየንበት ነበር ብለዋል።
አያይዘውም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የመምህራን ሚና የላቀ መሆኑን በማንሳት መምህራንን ተጠቃሚ የሚያደረግ የመምህራን ባንክ ለማቋቋም እየተሠራ ይገኛልም ብለዋል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ በበኩላቸው የትምህርት ሥራ በጋራ ተባብረን ከሰራንና የራሳችንን አቅም አሟጠን ከተጠቀምን በርግጥም በትምህርቱ ዘርፍ ውጤት ማምጣት ይቻላል ብለዋል።
ከምንም በላይ መምህራን ለሙያቸው ታማኝ ሆነው ከሰሩና በጋራ ከተንቀሳቀስን በትምህርት ሥርዓቱ ለውጥ አምጥተን የገጠሙንን የትምህርት ሥብራቶች መጠገን እንችላለን ያሉት ርዕሱ መስተዳድሩ ፤
በዚህ መድረክ እንደ ክልል ባለፉት 9 ወራት በትምህርት ዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትን በመገምገም በቀሪ ጊዜያት የቀሩትን ለመፈፀም ተስማምተናልም ብለዋል።
በመድረኩም ባለፉት 9 ወራት የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘገቡ መምህራን፣ ርዕሳነ መምህራን፣ ሱፐርቫይዘሮች ፣ዞኖችና ወረዳዎች እውቅናና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የአንድ ሀገር የትምህርት ሥርዓት ከተበላሸ ሀገር መሆን አይችልም፤ ለዚህም እንደ ሀገር የትምህርት ሥርዓቱን ከመሠረቱ ለማስተካከል በርካታ የሪፎርም ተግባራት ተቀርፀው ተግባራዊ እየተደረጉ እንደሚገኙ ጠቅሰዋል።
በተለይም የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት በሟሟላት ምቹ የመማሪያ ከባቢን ለልጆች ለመፍጠር በተጀመረው የ”ትምህርት ለትውልድ” ንቅናቄ እስካሁን ከ52 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ሀብት በማሰባሰብ፤
ከ30 ሺ በላይ ቅድመ አንደኛ ደረጃ፣ ከ8 ሺህ በላይ አዳዲስ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም ከ22 ሺ በላይ ነባር ትምህርት ቤቶች ጥገናና እድሳት ማድረግ መቻሉን ጠቅሰዋል።
ይህም የኢትዮጵያ ወላጆች ለልጆቻቸው ትምህርት ምን ያህል እንደሚተጉ ያየንበት ነበር ብለዋል።
አያይዘውም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የመምህራን ሚና የላቀ መሆኑን በማንሳት መምህራንን ተጠቃሚ የሚያደረግ የመምህራን ባንክ ለማቋቋም እየተሠራ ይገኛልም ብለዋል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ በበኩላቸው የትምህርት ሥራ በጋራ ተባብረን ከሰራንና የራሳችንን አቅም አሟጠን ከተጠቀምን በርግጥም በትምህርቱ ዘርፍ ውጤት ማምጣት ይቻላል ብለዋል።
ከምንም በላይ መምህራን ለሙያቸው ታማኝ ሆነው ከሰሩና በጋራ ከተንቀሳቀስን በትምህርት ሥርዓቱ ለውጥ አምጥተን የገጠሙንን የትምህርት ሥብራቶች መጠገን እንችላለን ያሉት ርዕሱ መስተዳድሩ ፤
በዚህ መድረክ እንደ ክልል ባለፉት 9 ወራት በትምህርት ዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትን በመገምገም በቀሪ ጊዜያት የቀሩትን ለመፈፀም ተስማምተናልም ብለዋል።
በመድረኩም ባለፉት 9 ወራት የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘገቡ መምህራን፣ ርዕሳነ መምህራን፣ ሱፐርቫይዘሮች ፣ዞኖችና ወረዳዎች እውቅናና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
Apr 11, 2025 179
National News

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተጀመሩ ሁሉ አቀፍ የሪፎርም ስራዎች በተቀናጀ የህዝብ ግንኙነት ስራ ሊደገፉ እንደሚገባ ተገለጸ፤ የዩኒቨርስቲ የህዝብ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚዎች ፎረም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ይገኛል።

በትምህርት ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ጌታቸው ተፈራ እንደገለጹት ዩኒቨርስቲዎች የሪፎሮም ስራዎችን በህዝብ ግንኙነት ስራ በማጀብ ለማህበረሰቡ ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ ማድረስ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል። የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ እውቀት የሚገበይባቸውና ሀሳብ በነጻነት የሚራመድባቸው ተቋማት መሆናቸውንም ገልጸዋል።
አክለውም በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራት ተደራሽነት፣ተገቢነት እና ፍትሃዊነት የማረጋገጥ ስራዎችን በህዝብ ግንኙነት ስራ ማጀብ እንደሚገባም ጠቁመዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ቦጋለ ከዚሁ ጋር አያይዘው እንደገለጹት የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሃላፊዎች ሙያቸውን በሚገባ አውቀው የሚጠበቅባቸውን ሙያዊ አበርክቶ ማድረግ እንዳለባቸው ገልጸው የትምህርት ሚኒስቴርም በማንኛውም ጊዜ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ኢንጅነር ቦጋለ ገ/ማርያም በበኩላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ፎረም መረጃዎችን ለመለዋወጥ፣ ግንኙነትን ለማጠናከርና ተሞክሮዎችን ለመቀመር እንደሚያግዝ ተናግረዋል።
የፎረሙ ተሳታፊዎች በዩኒቨርስቲው በሚኖራቸው ቆይታ መልካም ተሞክሮዎቹን እንደሚያጋሩና ከሌሎች ዩኒቨርስቲዎችም ጠንካራ ልምዶችን እንዲቀስሙ እድል እንደሚፈጥርላቸው ጠቅሰዋል፤
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሳምሶን መኮንን(ዶ/ር) በበኩላቸው የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ከጊዜ ወደ ጊዜ በቴክኖሎጂ እየተራቀቀ በመምጣቱ ይህን የተረዳና ከጊዜው ጋር የሚራመድ ኮሙኒኬሽን መተግበር እንደሚገባ ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ ከሁሉም ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈጻሚዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በትምህርት ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ጌታቸው ተፈራ እንደገለጹት ዩኒቨርስቲዎች የሪፎሮም ስራዎችን በህዝብ ግንኙነት ስራ በማጀብ ለማህበረሰቡ ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ ማድረስ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል። የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ እውቀት የሚገበይባቸውና ሀሳብ በነጻነት የሚራመድባቸው ተቋማት መሆናቸውንም ገልጸዋል።
አክለውም በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራት ተደራሽነት፣ተገቢነት እና ፍትሃዊነት የማረጋገጥ ስራዎችን በህዝብ ግንኙነት ስራ ማጀብ እንደሚገባም ጠቁመዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ቦጋለ ከዚሁ ጋር አያይዘው እንደገለጹት የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሃላፊዎች ሙያቸውን በሚገባ አውቀው የሚጠበቅባቸውን ሙያዊ አበርክቶ ማድረግ እንዳለባቸው ገልጸው የትምህርት ሚኒስቴርም በማንኛውም ጊዜ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ኢንጅነር ቦጋለ ገ/ማርያም በበኩላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ፎረም መረጃዎችን ለመለዋወጥ፣ ግንኙነትን ለማጠናከርና ተሞክሮዎችን ለመቀመር እንደሚያግዝ ተናግረዋል።
የፎረሙ ተሳታፊዎች በዩኒቨርስቲው በሚኖራቸው ቆይታ መልካም ተሞክሮዎቹን እንደሚያጋሩና ከሌሎች ዩኒቨርስቲዎችም ጠንካራ ልምዶችን እንዲቀስሙ እድል እንደሚፈጥርላቸው ጠቅሰዋል፤
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሳምሶን መኮንን(ዶ/ር) በበኩላቸው የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ከጊዜ ወደ ጊዜ በቴክኖሎጂ እየተራቀቀ በመምጣቱ ይህን የተረዳና ከጊዜው ጋር የሚራመድ ኮሙኒኬሽን መተግበር እንደሚገባ ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ ከሁሉም ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈጻሚዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
Apr 05, 2025 451
National News

የአገሪቱ ሁለንተናዊ እድገት መሰረትና ደጋፊ ለሆነው የትምህርት ዘርፍ ውጤታማነት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፤

“ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል ርዕስ ባለፉት ሰባት ዓመታት የለውጥ ስኬቶች ዙሪያ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ውይይት አካሂደዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ውይይቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት የትምህርት ዘርፉ የአገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ እድገት መሰረት በመሆኑ በቁጭትና በእልህ በመስራት የሚፈለገው ለውጥ እንዲመጣ መረባረብ ይገባል፡፡
በአገሪቱ ባለፉት ሰባት አመታት በለውጥ ጊዜ የሚጠበቁ በርካታ ተግዳሮቶች የገጠሙና አሁንም ያለተሻገርናቸው ፈተናዎች ቢኖሩም የትምህርት ዘርፉን ጨምሮ በየዘርፉ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸውን አስረድተዋል፡፡
የለውጡ ጊዜ ማህበራዊ ሚዲያ ቀውስ የነገሰበት ፣ በዓለማችን አዲስ ስርዓት እተወለደ ያለበትና ልዩ ልዩ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች የተዛቡበት እና አስቸጋሪ ወቅት መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
በመሆኑም ችግሮችና ፈተናዎችን በጽናት በመቋቋም በቁጭት መስራትና አገሪቱንም ከእርዳታ ጠባቂነትና ከኋላ ቀርነት ማላቀቅና የህዝቦቿን ክብርና ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
ዘላቂ ሰላምና ዴሞክራሲን ለማስፈን እና ከአድልዎ የጸዳ መንግስታዊ ስርዓትና መዋቅር መገንባት ወሳኝ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ በዚሁ ጊዜ አስገንዝበዋል፡፡
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከርና ከጎረቤት አገራት ጋር በመሰረተ ልማት በመተሳሰር የጋራ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው የምንሰጠው ትምህርት ወቅቱ ከደረሰበት የቴክኖሎጂ እድገት ጋር ሊያራምድ የሚችል መሆኑን እየፈተሹና እያረጋገጡ መሄድ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
በመድረኩ “ትናንንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል ርዕስ ባለፉት ሰባት ዓመታት በተመዘገቡ የለውጥ ስኬቶች ዙሪያ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
“ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል ርዕስ ባለፉት ሰባት ዓመታት የለውጥ ስኬቶች ዙሪያ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ውይይት አካሂደዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ውይይቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት የትምህርት ዘርፉ የአገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ እድገት መሰረት በመሆኑ በቁጭትና በእልህ በመስራት የሚፈለገው ለውጥ እንዲመጣ መረባረብ ይገባል፡፡
በአገሪቱ ባለፉት ሰባት አመታት በለውጥ ጊዜ የሚጠበቁ በርካታ ተግዳሮቶች የገጠሙና አሁንም ያለተሻገርናቸው ፈተናዎች ቢኖሩም የትምህርት ዘርፉን ጨምሮ በየዘርፉ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸውን አስረድተዋል፡፡
የለውጡ ጊዜ ማህበራዊ ሚዲያ ቀውስ የነገሰበት ፣ በዓለማችን አዲስ ስርዓት እተወለደ ያለበትና ልዩ ልዩ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች የተዛቡበት እና አስቸጋሪ ወቅት መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
በመሆኑም ችግሮችና ፈተናዎችን በጽናት በመቋቋም በቁጭት መስራትና አገሪቱንም ከእርዳታ ጠባቂነትና ከኋላ ቀርነት ማላቀቅና የህዝቦቿን ክብርና ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
ዘላቂ ሰላምና ዴሞክራሲን ለማስፈን እና ከአድልዎ የጸዳ መንግስታዊ ስርዓትና መዋቅር መገንባት ወሳኝ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ በዚሁ ጊዜ አስገንዝበዋል፡፡
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከርና ከጎረቤት አገራት ጋር በመሰረተ ልማት በመተሳሰር የጋራ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው የምንሰጠው ትምህርት ወቅቱ ከደረሰበት የቴክኖሎጂ እድገት ጋር ሊያራምድ የሚችል መሆኑን እየፈተሹና እያረጋገጡ መሄድ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
በመድረኩ “ትናንንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል ርዕስ ባለፉት ሰባት ዓመታት በተመዘገቡ የለውጥ ስኬቶች ዙሪያ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
Apr 02, 2025 361
National News

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የኮሎምቢያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ።

የትምህርት ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የኮሎምቢያ አምባሳደር ዬሰን አርካዲዮ ሜኔሴስ ኮፕቴን በጽ/ ቤታቸው በመቀበል ውይይት አድርገዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ አገራት በትምህርቱ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚችሉባቸውን ጉዳዮች አንስተው ተወያይተዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የኮሎምቢያ አምባሳደር በጽ/ቤታቸው ተቀብለው በማነጋገራቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸው በትምህርቱ ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ጉዳዮችን ለአምባሳደሩ አንስተውላቸዋል።
በተለይም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ በተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል፣ በሙዚቃና ባህል ልውውጥ እንዲሁም በሌሎች ጉዳዮች በትብብር መስራት እንደሚቻልም አብራርተዋል።
በኢትዮጵያ የኮሎምቢያ አምባሳደር ዬሰን አርካዲዮ ሜኔሴስ ኮፕቴ በበኩላቸው ኮሎምቢያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ኤምባሲዋን በአዲስ አበባ መክፈቷን ገልጸው በትምህርቱ ዘርፍም ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መስራት እንደምትፈልግ ተናግረዋል።
አክለውም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ነጻ የትምህርት እድልና የባለሙያ ልውውጥ፣ በከፍተኛ ትምህርት የሰላም ግንባታ እንዲሁም በሙዚቃና ባህል ልምድ ልውውጥ በማድረግ ረገድ በትብብር መስራት እንደሚፈልጉም አንስተዋል።
ሁለቱ አካላት በቀጣይ በሚኖራቸው ግንኙነቶች በትምህርቱ ዘርፍ የሚደረጉ የጋራ ትብብሮችን አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የኮሎምቢያ አምባሳደር ዬሰን አርካዲዮ ሜኔሴስ ኮፕቴን በጽ/ ቤታቸው በመቀበል ውይይት አድርገዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ አገራት በትምህርቱ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚችሉባቸውን ጉዳዮች አንስተው ተወያይተዋል።
በዚሁ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የኮሎምቢያ አምባሳደር በጽ/ቤታቸው ተቀብለው በማነጋገራቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸው በትምህርቱ ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ጉዳዮችን ለአምባሳደሩ አንስተውላቸዋል።
በተለይም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ በተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል፣ በሙዚቃና ባህል ልውውጥ እንዲሁም በሌሎች ጉዳዮች በትብብር መስራት እንደሚቻልም አብራርተዋል።
በኢትዮጵያ የኮሎምቢያ አምባሳደር ዬሰን አርካዲዮ ሜኔሴስ ኮፕቴ በበኩላቸው ኮሎምቢያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ኤምባሲዋን በአዲስ አበባ መክፈቷን ገልጸው በትምህርቱ ዘርፍም ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መስራት እንደምትፈልግ ተናግረዋል።
አክለውም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ነጻ የትምህርት እድልና የባለሙያ ልውውጥ፣ በከፍተኛ ትምህርት የሰላም ግንባታ እንዲሁም በሙዚቃና ባህል ልምድ ልውውጥ በማድረግ ረገድ በትብብር መስራት እንደሚፈልጉም አንስተዋል።
ሁለቱ አካላት በቀጣይ በሚኖራቸው ግንኙነቶች በትምህርቱ ዘርፍ የሚደረጉ የጋራ ትብብሮችን አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።
Apr 01, 2025 311

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk