Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

National News

የትምህርት ሚኒስቴር የሚያስገነባቸውን የፌዴራል አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በ2018 የትምህርት ዘመን ስራ ለማስጀመር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ።

በአዲሱ የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር እያስገነባቸው ካሉ ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል የተወሰኑት በመጪው የትምህርት ዘመን ስራ እንደሚጀምሩ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል፡፡
ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞ በሰጡት ማብራሪያ እንዳስታወቁት በሳይንስና በቴክኖሎጂ የበቁ የነገ የዚች ሀገር መሪ መሆን የሚችሉ ዜጎችን ለማፍራት የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶቹ ከሁሉም አካባበዎች የሚመጡ ተማሪዎች የሚማሩባቸው፣ አብሮ መኖርና ማደግን የሚለምዱባቸውና የአገሪቱ የወደፊት መሪዎችን የምናፈራባቸው ቦታዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡
በዚህም መነሻ የትምህርት ሚኒስቴር በአገሪቱ የተለያዩ ክልሎች እያስገነባቸው ካሉ ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ድረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል የተወሰኑትን በመጪው የትምህርት ዘመን ስራ ለማስጀመር ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡
ከዚህ ቀደም በአገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የተገነቡ ከአርባ የማያንሱ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን የጠቆሙት ሚኒስትሩ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናዎች ከሞላ ጎደል ሁሉም ተማሪዎችን ማሳለፍ መቻላቸውንም በአብነት አንስተዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ በተገነቡት የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2017 የትምህርት ዘመን 8ኛ ክፍል ካጠናቀቁ ተማሪዎች መካከል መልምሎ ለማስገባት ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን ለዚህም ተማሪዎች ተገቢውን መስፈርት አሟልተው እንዲጠባበቁ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል።
በአዲሱ የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር እያስገነባቸው ካሉ ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል የተወሰኑት በመጪው የትምህርት ዘመን ስራ እንደሚጀምሩ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል፡፡
ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞ በሰጡት ማብራሪያ እንዳስታወቁት በሳይንስና በቴክኖሎጂ የበቁ የነገ የዚች ሀገር መሪ መሆን የሚችሉ ዜጎችን ለማፍራት የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶቹ ከሁሉም አካባበዎች የሚመጡ ተማሪዎች የሚማሩባቸው፣ አብሮ መኖርና ማደግን የሚለምዱባቸውና የአገሪቱ የወደፊት መሪዎችን የምናፈራባቸው ቦታዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡
በዚህም መነሻ የትምህርት ሚኒስቴር በአገሪቱ የተለያዩ ክልሎች እያስገነባቸው ካሉ ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ድረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል የተወሰኑትን በመጪው የትምህርት ዘመን ስራ ለማስጀመር ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡
ከዚህ ቀደም በአገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የተገነቡ ከአርባ የማያንሱ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን የጠቆሙት ሚኒስትሩ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናዎች ከሞላ ጎደል ሁሉም ተማሪዎችን ማሳለፍ መቻላቸውንም በአብነት አንስተዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ በተገነቡት የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2017 የትምህርት ዘመን 8ኛ ክፍል ካጠናቀቁ ተማሪዎች መካከል መልምሎ ለማስገባት ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን ለዚህም ተማሪዎች ተገቢውን መስፈርት አሟልተው እንዲጠባበቁ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል።
Jul 17, 2025 337
National News

የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከባለፉት ሶስት አመታት በተሻለ መልኩ በሠላም እና በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ።

የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የታለመለትን ግብ በመምታት በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የትምህርት ሚንስትሩ ፕ/ሮ ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
ሚንስትሩ የነበረውን የፈተና አሰጣጥ ሂደት አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ባለፉት ሶስት አመታት በተወሰነ መልኩ ያጋጥሙ የነበሩ የጸጥታ ችግሮች፣ የፈተና ስርቆት ሙከራዎች፣ የፈተና ስርዓትና አስተዳደር የዲሲፒሊን ግድፈቶች በዘንድሮው አመት ቀንሰው መገኘታቸውን አብራርተዋል።
ለዚህም የበይነ መረብ የፈተና ሽፋን በአንድ አመት ውስጥ በአራት እጥፍ ማደጉ፤የፈተና ግብረ ሀይሉ ያልተቆጠበ ጥረት፤ እንዲሁም ተማሪዎች ሰርቶ ውጤት ማምጣት አማራጭ የሌለው መፍትሄ መሆኑን መገንዘባቸውና መሰል ለውጦች ችግሮች ጎልተው እንዳይስተዋሉ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውን ተናግረዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፈተናው በአራት ዙሮች እንዲሠጥ የተደረገ መሆኑን የገለጹ ሲሆን በአራቱም ዙሮች የተሰጡ ፈተናዎች ተቀራራቢ (አቻ) መሆናቸውን አብራርተዋል።
በ2017 የትምህርት ዘመን በአጠቃላይ ከተመዘገቡ ተፈታኞች 608,742 መካከል 581,905 (95.6%) ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 134,828 (23.2%) በበይነ መረብ ብቻ የተፈተኑ መሆናቸው ተብራርቷል።
ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በአማራ ብሔራዊ ክልል ያሉ እና የተወሰኑ የህግ ታራሚዎች በድምሩ 4,966 ተፈታኞች ከነሐሴ 26-28/2017 ዓ/ም በሁለተኛ ዙር የተዘጋጀላቸውን ፈተና በወረቀት የሚወስዱ መሆኑንም አያይዘው አሳውቀዋል።
በ2016 የትምህርት ዘመን በበይነ መረብ የተፈተኑ ተፈታኞች ቁጥር 29,727 ብቻ የነበረ ሲሆን በዘንድሮ አመት ወደ 134,825 መድረሱ ከፍተኛ ስኬት መሆኑ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተብራርቷል።
በመጨረሻም በፈተና አሰጣጥና አስተዳደር ሂደት ውስጥ የድርሻቸውን ላበረከቱ ሁለ የትምህርት ሚኒስቴር ልባዊ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ ብሏል።
የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የታለመለትን ግብ በመምታት በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የትምህርት ሚንስትሩ ፕ/ሮ ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
ሚንስትሩ የነበረውን የፈተና አሰጣጥ ሂደት አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ባለፉት ሶስት አመታት በተወሰነ መልኩ ያጋጥሙ የነበሩ የጸጥታ ችግሮች፣ የፈተና ስርቆት ሙከራዎች፣ የፈተና ስርዓትና አስተዳደር የዲሲፒሊን ግድፈቶች በዘንድሮው አመት ቀንሰው መገኘታቸውን አብራርተዋል።
ለዚህም የበይነ መረብ የፈተና ሽፋን በአንድ አመት ውስጥ በአራት እጥፍ ማደጉ፤የፈተና ግብረ ሀይሉ ያልተቆጠበ ጥረት፤ እንዲሁም ተማሪዎች ሰርቶ ውጤት ማምጣት አማራጭ የሌለው መፍትሄ መሆኑን መገንዘባቸውና መሰል ለውጦች ችግሮች ጎልተው እንዳይስተዋሉ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውን ተናግረዋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፈተናው በአራት ዙሮች እንዲሠጥ የተደረገ መሆኑን የገለጹ ሲሆን በአራቱም ዙሮች የተሰጡ ፈተናዎች ተቀራራቢ (አቻ) መሆናቸውን አብራርተዋል።
በ2017 የትምህርት ዘመን በአጠቃላይ ከተመዘገቡ ተፈታኞች 608,742 መካከል 581,905 (95.6%) ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 134,828 (23.2%) በበይነ መረብ ብቻ የተፈተኑ መሆናቸው ተብራርቷል።
ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በአማራ ብሔራዊ ክልል ያሉ እና የተወሰኑ የህግ ታራሚዎች በድምሩ 4,966 ተፈታኞች ከነሐሴ 26-28/2017 ዓ/ም በሁለተኛ ዙር የተዘጋጀላቸውን ፈተና በወረቀት የሚወስዱ መሆኑንም አያይዘው አሳውቀዋል።
በ2016 የትምህርት ዘመን በበይነ መረብ የተፈተኑ ተፈታኞች ቁጥር 29,727 ብቻ የነበረ ሲሆን በዘንድሮ አመት ወደ 134,825 መድረሱ ከፍተኛ ስኬት መሆኑ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተብራርቷል።
በመጨረሻም በፈተና አሰጣጥና አስተዳደር ሂደት ውስጥ የድርሻቸውን ላበረከቱ ሁለ የትምህርት ሚኒስቴር ልባዊ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ ብሏል።
Jul 16, 2025 200
National News

የ2017 ትምህርት ዘመንየ ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ሀገር አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ።

በሀገር አቀፍ ደረጃ በወረቀትና በበይነ-መረብ ሲሰጥ የቆየው የ2017 ትምህርት ዘመን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና መጠናቀቁን ተገልጿል።
ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8/ 2017 ዓ.ም በመላ አገሪቱ በወረቀትና በበይነ-መረብ ሲሰጥ የቆየው የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ከዝግጅት ጀምሮ በፈተናው ወቅት በየደረጃው የሚገኙ በፈተናው ስራ የተሳተፉ ባለሙያዎች ፣ አመራሮችና ባለድርሻዎች በፈተናው ሂደት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረጋቸው ፈተናው በሰላም ተጠናቋል፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር የፈተናው ስራ እንዲሳካ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት ለተወጡ ኃላፊዎች፣ አስተባባሪዎች፣ ፈታኞች፣ የጸጥታ አስከባሪዎችና ሌሎችም ባለድርሻዎች ላበረከቱት አስዋጽኦ ምስጋና ያቀርባል፡፡
ተፈታኞችም ፈተናው ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ላሳዩት በጎ ስነ- ምግባር አያመሰገነ መልካም እድል እንዲገጥማቸው ትምህርት ሚኒስቴር ምኞቱን ይገልጻል፡፡
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ በወረቀትና በበይነ መረብ በመላ ሀገሪቱ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል።

 

በአገር አቀፍ ደረጃ በወረቀትና በበይነ-መረብ ሲሰጥ የቆየው የ2017 ትምህርት ዘመን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና መጠናቀቁን ተገልጿል።
ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8/ 2017 ዓ.ም በመላ አገሪቱ በወረቀትና በበይነ-መረብ ሲሰጥ የቆየው የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ከዝግጅት ጀምሮ በፈተናው ወቅት በየደረጃው የሚገኙ በፈተናው ስራ የተሳተፉ ባለሙያዎች ፣ አመራሮችና ባለድርሻዎች በፈተናው ሂደት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረጋቸው ፈተናው በሰላም ተጠናቋል፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር የፈተናው ስራ እንዲሳካ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት ለተወጡ ኃላፊዎች፣ አስተባባሪዎች፣ ፈታኞች፣ የጸጥታ አስከባሪዎችና ሌሎችም ባለድርሻዎች ላበረከቱት አስዋጽኦ ምስጋና ያቀርባል፡፡
ተፈታኞችም ፈተናው ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ላሳዩት በጎ ስነ- ምግባር አያመሰገነ መልካም እድል እንዲገጥማቸው ትምህርት ሚኒስቴር ምኞቱን ይገልጻል፡፡
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ በወረቀትና በበይነ መረብ በመላ ሀገሪቱ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል።
Jul 15, 2025 394
National News

ማስታወቂያ

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ ለተማሪዎችና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን

 

 

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ ለተማሪዎችና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን

 

 

Jul 11, 2025 748
National News

ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርቱ ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ ተገለጸ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር Mr.Monday የተመራ የልዑካን ቡድንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።

በዚሁ ጊዜ ክቡር ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር የቆየ ግንኙነት በተለይም በትምህርቱ ዘርፉ ጠንካራ ትብብር እንደነበራት ጠቅሰው አሁን ኢትዮጵያ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ትኩረት በመስጠት እየወሰደቻቸው ያሉ የሪፎርም እርምጃዎችን አብራርተዋል።

የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር Mr.Monday በበኩላቸው ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ረጅም ጊዜ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት እንደነበራት አንስተው ይህንን ታሪካዊ ግንኙነት ሀገራቸው የበለጠ አጠናክረው መቀጠል እንደምትፈልግ ገልጸዋል።

አክለውም በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ የትምህርት እድል አግኝተው ከተመረቁ ተማሪዎች መካከል 200 የሚሆኑት በሀገራቸው መንግስት በተለያዩ ቦታዎች ተቀጥረው አገልግሎት እየሰጡ በመሆኑ ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።

ሁለቱ አካላት በነበራቸው ውይይት ኢትዮጵያ ነጻ የትምህርት እድል የምትሰጣቸው ደቡብ ሱዳናውያንን በሚመለከት፣ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርስቲ የሚደረግ ትብብር፣ በጋራ የሚሰሩ ጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም ለደቡብ ሱዳን የትምህርት ሚኒስቴር እና ለከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የአቅም ግንባታ ሥልጠናና ድጋፍ በሚደረግባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

በመድረኩም በኢትዮጵያ ነጻ የትምህርት እድል ያገኙ ደቡብ ሱዳናውያን ከመኝታ፣ ከምግብ  እንዲሁም ከኢሚግሬሽን ጋር ተያይዞ ያሉ ወጪዎች በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈነው ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ተጠቅሷል።

በመጨረሻም ክቡር ሚኒስትሩ በደቡብ ሱዳን ተገኝተው ጉብኝት እንዲያደርጉ የደቡብ/ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋብዘዋቸዋል።

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ ለተማሪዎችና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን

በዚሁ ጊዜ ክቡር ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር የቆየ ግንኙነት በተለይም በትምህርቱ ዘርፉ ጠንካራ ትብብር እንደነበራት ጠቅሰው አሁን ኢትዮጵያ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ትኩረት በመስጠት እየወሰደቻቸው ያሉ የሪፎርም እርምጃዎችን አብራርተዋል።

የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር Mr.Monday በበኩላቸው ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ረጅም ጊዜ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት እንደነበራት አንስተው ይህንን ታሪካዊ ግንኙነት ሀገራቸው የበለጠ አጠናክረው መቀጠል እንደምትፈልግ ገልጸዋል።

አክለውም በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ የትምህርት እድል አግኝተው ከተመረቁ ተማሪዎች መካከል 200 የሚሆኑት በሀገራቸው መንግስት በተለያዩ ቦታዎች ተቀጥረው አገልግሎት እየሰጡ በመሆኑ ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።

ሁለቱ አካላት በነበራቸው ውይይት ኢትዮጵያ ነጻ የትምህርት እድል የምትሰጣቸው ደቡብ ሱዳናውያንን በሚመለከት፣ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርስቲ የሚደረግ ትብብር፣ በጋራ የሚሰሩ ጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም ለደቡብ ሱዳን የትምህርት ሚኒስቴር እና ለከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የአቅም ግንባታ ሥልጠናና ድጋፍ በሚደረግባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

በመድረኩም በኢትዮጵያ ነጻ የትምህርት እድል ያገኙ ደቡብ ሱዳናውያን ከመኝታ፣ ከምግብ  እንዲሁም ከኢሚግሬሽን ጋር ተያይዞ ያሉ ወጪዎች በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈነው ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ተጠቅሷል።

በመጨረሻም ክቡር ሚኒስትሩ በደቡብ ሱዳን ተገኝተው ጉብኝት እንዲያደርጉ የደቡብ/ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋብዘዋቸዋል።

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ ለተማሪዎችና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን

Jul 11, 2025 324
National News

በአገሪቱ ተመጣጣኝና ፍትሃዊ የትምህርት ዘርፍ ልማትን ለማምጣት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ፡፡ የትምህርት ቤቶችን ሥርጭት የሚያሳይ የዲጂታል ካርታ የትምህርት ሚኒስትሩ በተገኙበት ይፋ ሆኗል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በሀገሪቱ ተመጣጣኝ የሆነ የትምህርት ዘርፍ ልማትን ለማምጣት ትምህርት ቤቶች ግልጽና ትክክለኛ መረጃዎችን መሰረት በማድረግ እንዲገነቡ የሚያስችል ዲጅታል የትምህርት ቤቶች ስርጭት የሚያሳይ ካርታ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
ባለፉት ዓመታት በነበረው አሰራር የትምህርት ቤቶች ግንባታ ምርጫ የሚወሰነው በገለልተኝነትና በበቂ መረጃ ሳይሆን በዘር ፣ በትውወቅና ፖለቲካዊ ፍላጎትን መሰረት በማድረግ እንደነበረም ፕሮፌሰር ብርሃኑ አስገንዝበዋል፡፡
በመሆኑም በአዲሱ ስርዓት ማንኛውም በኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ፍላጎት ያለው ሰውም ሆነ ለጋሽ ድርጅት የትኛውንም የመንግስት ባለስልጣን ወይም ተጽእኖ ፈጣሪ መጠየቅ ሳያስፈልገው በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመስርቶ ትምህረት ቤቶችችን መገንባት እንደሚችል አስታውቀዋል፡፡
አክለውም ሁሉም ኢትዮጵያዊ እኩል የትምህርት እድል ማግኘት እንዳለበት አንስተው ለሁሉም ዜጎች ትምህርትን በፍትሃዊነት ለማድረሰ በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
የትምህርት ፕሮግራሞች ጥራትና ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዮሐንስ ወጋሶ( ዶ/ር) በበኩላቸው ይፋ የሆነው የትምህርት ቤቶች ስርጭት ካርታ ከቀበሌ ጀምሮ በየደረጃው የትምህርት ቤቶችን ወቅታዊ ስርጭት፣ የመሰረተ ልማት፣ የህዝብ ብዛት እና ሌሎች መረጃዎችንም አካቶ የያዘ መሆኑ ጠቅሰዋል።
በመሆኑም ለጋሾችም ሆኑ ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻዎች መረጃውን በመጠቀም ትምህርት ቤቶችን መገንባትና የድርሻቸውን ማበርከት እንደሚችሉ ገልጸዋል።
በዚህ የትምህርት ስርጭት ካርታ ትምህርት ቤቶቹ የሚገነቡት በተዘጋጀው ስታንዳርድ መሰረት ሲሆን የት ይገነባሉ የሚለውን ምላሽ የሚሰጥ መሆኑም ተገልጿል።
በመድረኩ ላይም የትምህርት ልማት ሥራ አጋር የሆኑ የውጪና የሀገር ውስጥ ባለድርሻዎች ተሳትፈዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በሀገሪቱ ተመጣጣኝ የሆነ የትምህርት ዘርፍ ልማትን ለማምጣት ትምህርት ቤቶች ግልጽና ትክክለኛ መረጃዎችን መሰረት በማድረግ እንዲገነቡ የሚያስችል ዲጅታል የትምህርት ቤቶች ስርጭት የሚያሳይ ካርታ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
ባለፉት ዓመታት በነበረው አሰራር የትምህርት ቤቶች ግንባታ ምርጫ የሚወሰነው በገለልተኝነትና በበቂ መረጃ ሳይሆን በዘር ፣ በትውወቅና ፖለቲካዊ ፍላጎትን መሰረት በማድረግ እንደነበረም ፕሮፌሰር ብርሃኑ አስገንዝበዋል፡፡
በመሆኑም በአዲሱ ስርዓት ማንኛውም በኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ፍላጎት ያለው ሰውም ሆነ ለጋሽ ድርጅት የትኛውንም የመንግስት ባለስልጣን ወይም ተጽእኖ ፈጣሪ መጠየቅ ሳያስፈልገው በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመስርቶ ትምህረት ቤቶችችን መገንባት እንደሚችል አስታውቀዋል፡፡
አክለውም ሁሉም ኢትዮጵያዊ እኩል የትምህርት እድል ማግኘት እንዳለበት አንስተው ለሁሉም ዜጎች ትምህርትን በፍትሃዊነት ለማድረሰ በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
የትምህርት ፕሮግራሞች ጥራትና ማሻሻል መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዮሐንስ ወጋሶ( ዶ/ር) በበኩላቸው ይፋ የሆነው የትምህርት ቤቶች ስርጭት ካርታ ከቀበሌ ጀምሮ በየደረጃው የትምህርት ቤቶችን ወቅታዊ ስርጭት፣ የመሰረተ ልማት፣ የህዝብ ብዛት እና ሌሎች መረጃዎችንም አካቶ የያዘ መሆኑ ጠቅሰዋል።
በመሆኑም ለጋሾችም ሆኑ ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻዎች መረጃውን በመጠቀም ትምህርት ቤቶችን መገንባትና የድርሻቸውን ማበርከት እንደሚችሉ ገልጸዋል።
በዚህ የትምህርት ስርጭት ካርታ ትምህርት ቤቶቹ የሚገነቡት በተዘጋጀው ስታንዳርድ መሰረት ሲሆን የት ይገነባሉ የሚለውን ምላሽ የሚሰጥ መሆኑም ተገልጿል።
በመድረኩ ላይም የትምህርት ልማት ሥራ አጋር የሆኑ የውጪና የሀገር ውስጥ ባለድርሻዎች ተሳትፈዋል።
Jul 10, 2025 261

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk