Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

FDRE Ministry of Education is a Governmental Organization Headquartered in Arada sub-city, Addis Ababa, Ethiopia.

Welcome to Ministry of Education's Website

The FDRE Ministry of Education is a governmental institution headquartered in Arada Sub City, Addis Ababa, Ethiopia.

Our Recent News

Reads Our Latest News and Events

Advertisement

ማስታወቂያ

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምዝገባ 

የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምዝገባ 

Aug 28, 2025 766
National News

የትምህርት አገልግሎትን ከትርፍ ጋር ብቻ አያይዞ መሥራት ሀገርን እንደሚጎዳ ተገለጻ፡፡

የኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ላይ አገልግሎት እየሰጡ ባሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ ባካሄደው የዳግም ምዝገባ አፈጻጸም ዙሪያ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት አገልግሎትን ከትርፍ ጋር ብቻ አያይዞ መሥራት ሀገርን እንደሚጎዳ ገልጸዋል፡፡
መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው በተጠናው ጥናት መሠረት በተካሄደውና በቀጣይ በሚካሄደው ምዘና ዝቅተኛ የምዘና መስፈርቶችን የማያሟሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከትምህርት ሥርዓቱ እንዲወጡ የሚደረግ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሀገር ሁለንተናዊ ልማት የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲጫወቱ ከሀገር ወቅታዊና የወደፊት ፍላጎት እንዲሁም ከዓለም ነባራዊ ሁኔታ ጋር በመቃኘት መምራት እንደሚገባ ጠቅሰዋል።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ አክለውም ይህ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የተጀመረው የብቃት ምዘና ሥራ ያለ ምንም ማዳላት በተመሳሳይ መልኩ በመንግሥት ተቋማት ላይም ተግባራዊ እንደሚሆንም ጠቁመዋል።
የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አህመድ አብተው በበኩላቸው ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በዳግም ምዝገባና አስፈላጊነቱ ላይ ውይይት ሲደረግ መቆየቱን ጠቅሰው የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ተገቢውን መስፈርት እንዲያሟሉ ተጨማሪ ጊዜ ከተሰጣቸው ተቋማት መካከል ዕድሉን ተጠቅመው መሻሻል ያሳዩ ተቋማት እንዳሉ ገልጸዋል።
በትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን የተቋማት ፈቃድ አሰጣጥ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ህይወት አሰፋ ዳግም ምዝገባ ተቋማት ተዛማጅ ካልሆኑ የንግድ መስኮች ጋር ተቀላቅለው እንዳይሰሩ ፣ ህጋዊ የአሰራር ስርዓት ተከትለው እንዲሰሩ፣ በራሳቸዉ ህንጻ ወይም ሙሉ ህንጻ ተከራይተው ማስተማር እንዲችሉ፣ ሰነዶቻቸውን በአዲሱ የጥራት መስፈርት መሰረት እንዲከልሱ፣ የመምህራንን የትምህርት ዝግጅትና የቅጥር ሁኔታ በሚፈለገው ደረጃ እንዲያስተካክሉ፣ ለጥናትና ምርምር እንዲሁም ማህበረሰብ አገልግሎት ትኩረት ሰጥተዉ እንዲሰሩ የማበረታታት እና ተቋማዊ መዋቅራቸዉን በመገምገም ውጤታማ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲኖራቸው የሚያደርግ ፋይዳ ያለው መሆኑን አንስተዋል።
በውይይት መድረኩ ላይ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ባለቤቶችና ሃላፈዎች ተገኝተው ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሲሆን ለቀረቡት ጥያቄዎች በከፍተኛ አመራሮች ምላሽ ተሰጥቷል።
የኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ላይ አገልግሎት እየሰጡ ባሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ ባካሄደው የዳግም ምዝገባ አፈጻጸም ዙሪያ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት አገልግሎትን ከትርፍ ጋር ብቻ አያይዞ መሥራት ሀገርን እንደሚጎዳ ገልጸዋል፡፡
መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው በተጠናው ጥናት መሠረት በተካሄደውና በቀጣይ በሚካሄደው ምዘና ዝቅተኛ የምዘና መስፈርቶችን የማያሟሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከትምህርት ሥርዓቱ እንዲወጡ የሚደረግ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሀገር ሁለንተናዊ ልማት የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲጫወቱ ከሀገር ወቅታዊና የወደፊት ፍላጎት እንዲሁም ከዓለም ነባራዊ ሁኔታ ጋር በመቃኘት መምራት እንደሚገባ ጠቅሰዋል።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ አክለውም ይህ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የተጀመረው የብቃት ምዘና ሥራ ያለ ምንም ማዳላት በተመሳሳይ መልኩ በመንግሥት ተቋማት ላይም ተግባራዊ እንደሚሆንም ጠቁመዋል።
የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አህመድ አብተው በበኩላቸው ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በዳግም ምዝገባና አስፈላጊነቱ ላይ ውይይት ሲደረግ መቆየቱን ጠቅሰው የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ተገቢውን መስፈርት እንዲያሟሉ ተጨማሪ ጊዜ ከተሰጣቸው ተቋማት መካከል ዕድሉን ተጠቅመው መሻሻል ያሳዩ ተቋማት እንዳሉ ገልጸዋል።
በትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን የተቋማት ፈቃድ አሰጣጥ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ህይወት አሰፋ ዳግም ምዝገባ ተቋማት ተዛማጅ ካልሆኑ የንግድ መስኮች ጋር ተቀላቅለው እንዳይሰሩ ፣ ህጋዊ የአሰራር ስርዓት ተከትለው እንዲሰሩ፣ በራሳቸዉ ህንጻ ወይም ሙሉ ህንጻ ተከራይተው ማስተማር እንዲችሉ፣ ሰነዶቻቸውን በአዲሱ የጥራት መስፈርት መሰረት እንዲከልሱ፣ የመምህራንን የትምህርት ዝግጅትና የቅጥር ሁኔታ በሚፈለገው ደረጃ እንዲያስተካክሉ፣ ለጥናትና ምርምር እንዲሁም ማህበረሰብ አገልግሎት ትኩረት ሰጥተዉ እንዲሰሩ የማበረታታት እና ተቋማዊ መዋቅራቸዉን በመገምገም ውጤታማ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲኖራቸው የሚያደርግ ፋይዳ ያለው መሆኑን አንስተዋል።
በውይይት መድረኩ ላይ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ባለቤቶችና ሃላፈዎች ተገኝተው ጥያቄዎችን ያቀረቡ ሲሆን ለቀረቡት ጥያቄዎች በከፍተኛ አመራሮች ምላሽ ተሰጥቷል።
Aug 26, 2025 461
Advertisement

ማስታዋቂያ

በ 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ እንዲደረግላችሁ የምትፈልጉ ተመሳሳይ ጾታ መንትዮች፣ የሚያጠቡ እናቶች እንዲሁም የተለያዩ የጤና ዕክል ያለባቸው ተማሪዎች የ 2017 ዓ.ም 12ኛ መልቀቂያ ፈተና ውጤት እስኪገለጽ ድረስ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።
የሚያስፈልጉ ሰነዶች
1. ለተመሳሳይ ጾታ መንትያ አመልካቾች
1.1. የሁለቱም አመልካቾች የልደት ካርድ
1.2. ከሚማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ
2. የሚያጠቡ እናት አመልካቾች
2.1. ስድስት (6) ወር ያልሞላው የህጻኑ/ኗ የክትባት ካርድ
2.2. ከተማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ
3. የተለያዩ የጤና ዕክል ያለባቸው አመልካቾች
3.1. ከመንግስት ሆስፒታሎች የቦርድ ወሳኔ የተሰጠበት የህክምና የምስክር ወረቀት
3.2. ከሚማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ የመያስፈልጉ መሆኑን እንገልጻለን።
በ 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ እንዲደረግላችሁ የምትፈልጉ ተመሳሳይ ጾታ መንትዮች፣ የሚያጠቡ እናቶች እንዲሁም የተለያዩ የጤና ዕክል ያለባቸው ተማሪዎች የ 2017 ዓ.ም 12ኛ መልቀቂያ ፈተና ውጤት እስኪገለጽ ድረስ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያደረጋችሁ እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።
የሚያስፈልጉ ሰነዶች
1. ለተመሳሳይ ጾታ መንትያ አመልካቾች
1.1. የሁለቱም አመልካቾች የልደት ካርድ
1.2. ከሚማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ
2. የሚያጠቡ እናት አመልካቾች
2.1. ስድስት (6) ወር ያልሞላው የህጻኑ/ኗ የክትባት ካርድ
2.2. ከተማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ
3. የተለያዩ የጤና ዕክል ያለባቸው አመልካቾች
3.1. ከመንግስት ሆስፒታሎች የቦርድ ወሳኔ የተሰጠበት የህክምና የምስክር ወረቀት
3.2. ከሚማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ የመያስፈልጉ መሆኑን እንገልጻለን።
Aug 23, 2025 590
National News

በሀዋሳ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገራዊ ምክክር መድረክ የ2018 ዓ.ም የቁልፍ ተግባራት ውጤት አመላካች መለኪያዎች ላይ የጋራ ስምምነት በመፈራረም ተጠናቋል።

የትምህርት ሚኒስቴር ለሁለት ቀናት በሀዋሳ ከተማ ሲያካሄድ የነበረው የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገራዊ የምክክር ከሁሉም የክልልና ከተማ መስተዳድር ቢሮዎች ጋር የ2018 ዓ.ም የቁልፍ ተግባራት ውጤት አመላካቾችን የስምምነት ሰነድ በመፈራረም አጠናቋል።
መድረኩ በቀጣይ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በጥልቀት የተመከረበትና በቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከመግባባት የተደረሰበት መሆኑ ተመላክቷል።
በመድረኩ የተገኙት የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የትምህርት ተሳትፎ፣ ጥራትና ፍትሃዊነትን በማረጋገጥ ረገድ በ2017 የትምህርት ዘመን የተገኙ ስኬቶችን በማስፋትና በማስቀጠል በመጭው አመት የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መድረኩ በመምከር አቅጣጫ ያስቀመጠ መሆኑን ገልፀዋል።
በዘርፉ የአፈጻጸም ሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ተግዳሮቶች በመሻገር በ2018 የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የሚደረገውን ጥረትም እንዲሁ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የተመከረበት እንደሆነም ክብርት ሚንስትር ዴኤታዋ አያይዘው ገልጸዋል።
የትምህርት ለትውልድ፣ የትምህርት ቤት ምገባ፣ የቅድመ አንደኛ ትምህርት፣ የስርዓተ ትምህርት ትግበራ፣ የመምህራንና የትምህርት አመራር አቅም ግንባታ፣ ዲጂታይዜሽን እንዲሁም የወንድና ሴት ተማሪዎችን ምጥጥን አስጠብቆ የመሄድና ሌሎች መሰል የሪፎርም ስራዎች ላይ ሁሉም የክልልና ከተማ መስተዳድር ት/ቢሮዎች ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩ አሳስበዋል።
በመጨረሻም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተዘጋጁ የተለያዩ ረቂቅ ደንቦች ቀርበው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን ደንቦቹ ሀገራዊ ሁኔታውንና የህዝብ ፍላጎትን ያማከሉ እንዲሆኑ በቀጣይ ግብዓት የማሰባሰብ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተጠቁሟል።
የትምህርት ሚኒስቴር ለሁለት ቀናት በሀዋሳ ከተማ ሲያካሄድ የነበረው የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገራዊ የምክክር ከሁሉም የክልልና ከተማ መስተዳድር ቢሮዎች ጋር የ2018 ዓ.ም የቁልፍ ተግባራት ውጤት አመላካቾችን የስምምነት ሰነድ በመፈራረም አጠናቋል።
መድረኩ በቀጣይ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በጥልቀት የተመከረበትና በቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከመግባባት የተደረሰበት መሆኑ ተመላክቷል።
በመድረኩ የተገኙት የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የትምህርት ተሳትፎ፣ ጥራትና ፍትሃዊነትን በማረጋገጥ ረገድ በ2017 የትምህርት ዘመን የተገኙ ስኬቶችን በማስፋትና በማስቀጠል በመጭው አመት የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መድረኩ በመምከር አቅጣጫ ያስቀመጠ መሆኑን ገልፀዋል።
በዘርፉ የአፈጻጸም ሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ተግዳሮቶች በመሻገር በ2018 የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የሚደረገውን ጥረትም እንዲሁ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የተመከረበት እንደሆነም ክብርት ሚንስትር ዴኤታዋ አያይዘው ገልጸዋል።
የትምህርት ለትውልድ፣ የትምህርት ቤት ምገባ፣ የቅድመ አንደኛ ትምህርት፣ የስርዓተ ትምህርት ትግበራ፣ የመምህራንና የትምህርት አመራር አቅም ግንባታ፣ ዲጂታይዜሽን እንዲሁም የወንድና ሴት ተማሪዎችን ምጥጥን አስጠብቆ የመሄድና ሌሎች መሰል የሪፎርም ስራዎች ላይ ሁሉም የክልልና ከተማ መስተዳድር ት/ቢሮዎች ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩ አሳስበዋል።
በመጨረሻም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተዘጋጁ የተለያዩ ረቂቅ ደንቦች ቀርበው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን ደንቦቹ ሀገራዊ ሁኔታውንና የህዝብ ፍላጎትን ያማከሉ እንዲሆኑ በቀጣይ ግብዓት የማሰባሰብ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተጠቁሟል።
Aug 22, 2025 250
National News

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በውጭ ሀገር ካሉ አቻ ተቋማት ጋር የሚያደርጓቸውን ስምምነቶች አፈጻጸም አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ አስተባባሪነት ኢንሃ ከተሰኘ የኮሪያ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ

በስምምነት ፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ የትብብር ስምምነቱ በአቬሽን ሳይንስ፣ ኤሮስፔስ ኢንጂነሪንግ እና ስማርት ሲቲ ትምህርት ፕሮግራሞችን በማጠናከር እንደሆነም ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በሀገራችን የአቬሽን ሳይንስ እና ኤሮስፔስ ኢንጂነሪንግ ትምህርት ፕሮግራሞችን ለማጠናከር ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረመ ሲሆን ኢንሃ ዩኒቨርሲቲን በመወከል ፕሮፌሰር ሂቸንግ ኮህ እና ጅማ ዩኒቨርሲቲን በመወከል ደግሞ አቶ ኤፍሬም ዋቅጅራ ተፈራርመዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በሀገራችን የስማርት ሲቲ ትምህርት ፕሮግራምን ለማጠናከር ከአዲሰ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረመ ሲሆን አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲን በመወከል የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር ከማል ኢብራሂም ተፈራርመዋል፡፡
የመግባቢያ ሰነዶቹ የሚያተኩሩባቸው ቁልፍ ጉዳዮች የአቅም ግንባታ ሥልጠና፣ ምርምር እና የተማሪዎችና መምህራን ልውውጥ ከትብብር ማዕቀፎቹ መካከል ዋና ዋናዎቹ እንደሚሆኑም ተገልጿል።
የማፈራረም ሂደቱን የመሩት በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ የትብብር ማዕቀፎቹ በሶስቱም የትምህርት ፕሮግራሞች ሀገራችን ብቁ ባለሙያዎችን እንድታፈራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ መሆናቸውን ጠቁመው ተቋማቱ በስምምነቱ መሰረት ለውጥ ለማምጣት ጠንክረው መስራት ይኖርባቸዋል ብለዋል።
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አክለውም ሶስቱም ተቋማት ተቋሞቻቸውን በመወከል የወሰዱትን የጋራ ሀላፊነትና አደራ በሚገባ እንደሚወጡ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
በስምምነት ፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ የትብብር ስምምነቱ በአቬሽን ሳይንስ፣ ኤሮስፔስ ኢንጂነሪንግ እና ስማርት ሲቲ ትምህርት ፕሮግራሞችን በማጠናከር እንደሆነም ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በሀገራችን የአቬሽን ሳይንስ እና ኤሮስፔስ ኢንጂነሪንግ ትምህርት ፕሮግራሞችን ለማጠናከር ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረመ ሲሆን ኢንሃ ዩኒቨርሲቲን በመወከል ፕሮፌሰር ሂቸንግ ኮህ እና ጅማ ዩኒቨርሲቲን በመወከል ደግሞ አቶ ኤፍሬም ዋቅጅራ ተፈራርመዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በሀገራችን የስማርት ሲቲ ትምህርት ፕሮግራምን ለማጠናከር ከአዲሰ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረመ ሲሆን አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲን በመወከል የዩኒቨርስቲው አካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር ከማል ኢብራሂም ተፈራርመዋል፡፡
የመግባቢያ ሰነዶቹ የሚያተኩሩባቸው ቁልፍ ጉዳዮች የአቅም ግንባታ ሥልጠና፣ ምርምር እና የተማሪዎችና መምህራን ልውውጥ ከትብብር ማዕቀፎቹ መካከል ዋና ዋናዎቹ እንደሚሆኑም ተገልጿል።
የማፈራረም ሂደቱን የመሩት በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ የትብብር ማዕቀፎቹ በሶስቱም የትምህርት ፕሮግራሞች ሀገራችን ብቁ ባለሙያዎችን እንድታፈራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ መሆናቸውን ጠቁመው ተቋማቱ በስምምነቱ መሰረት ለውጥ ለማምጣት ጠንክረው መስራት ይኖርባቸዋል ብለዋል።
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አክለውም ሶስቱም ተቋማት ተቋሞቻቸውን በመወከል የወሰዱትን የጋራ ሀላፊነትና አደራ በሚገባ እንደሚወጡ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
Aug 22, 2025 260
National News

እንደ ሀገር ፕሮጀክቶች ጀምሮ በፍጥነት ማጠናቀቅ በትምህርት ቤቶችም ባህል እየሆነ መምጣቱ ተገለፀ።

የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምክክር መድረክ ተሳታፊዎች በሲዳማ ክልል ያለውን የትምህርት እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
በዚሁ ጊዜ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በትምህርት ቤቶቹ ተገኝተው ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልፀው የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ለማሻሻል ከፍተኛ ጥረት መደረጉን ገልፀዋል።
በተለይም በወንዶ ገነት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተገነባው የመማሪያ ህንፃ በ8 ወር ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት እየሠጠ መሆኑን ተመልክተዋል።
ይህም እንደ ሀገር ፕሮጀክቶችን ጀምሮ በአጭር ጊዜ ማጠናቀቅ የሚለው ባህል እየሆነ መምጣቱን ያሳያል ያሉ ሲሆን ሌሎች ክልሎችም ከዚህ ልምድ ሊወስዱ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የሲዳማ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድርና ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ በራሳ በበኩላቸው በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የሲዳማ ተሃድሶ በሚል የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ለማሻሻል የተሠሩ ሥራዎችን አብራርተዋል።
በተለይም እንደ ክልል ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ልዩ ትኩረት በመስጠት ተመሳሳይ ስታንዳርድ ያላቸው 78 ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በአዲስ መገንባት መቻሉን ገልፀዋል።
የጉብኝቱ ዓላማም በክልሎች መካከል ልምድ መለዋወጥ መሆኑም ተገልጿል።
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምክክር መድረክ ተሳታፊዎች በሲዳማ ክልል ያለውን የትምህርት እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
በዚሁ ጊዜ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በትምህርት ቤቶቹ ተገኝተው ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልፀው የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ለማሻሻል ከፍተኛ ጥረት መደረጉን ገልፀዋል።
በተለይም በወንዶ ገነት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተገነባው የመማሪያ ህንፃ በ8 ወር ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት እየሠጠ መሆኑን ተመልክተዋል።
ይህም እንደ ሀገር ፕሮጀክቶችን ጀምሮ በአጭር ጊዜ ማጠናቀቅ የሚለው ባህል እየሆነ መምጣቱን ያሳያል ያሉ ሲሆን ሌሎች ክልሎችም ከዚህ ልምድ ሊወስዱ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የሲዳማ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድርና ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ በራሳ በበኩላቸው በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የሲዳማ ተሃድሶ በሚል የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ለማሻሻል የተሠሩ ሥራዎችን አብራርተዋል።
በተለይም እንደ ክልል ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ልዩ ትኩረት በመስጠት ተመሳሳይ ስታንዳርድ ያላቸው 78 ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በአዲስ መገንባት መቻሉን ገልፀዋል።
የጉብኝቱ ዓላማም በክልሎች መካከል ልምድ መለዋወጥ መሆኑም ተገልጿል።
Aug 22, 2025 229

Our Ministers

MINISTER

H.E Pro. Birhanu Nega

Ministry of Education

STATE MINISTER

H.E Mrs. Ayelech Eshete

General Education

STATE MINISTER

H.E Ato Kora Tushune

Higher Education

STATE MINISTER

Professor Kindeya Gebrehiwot

Advisor to the Ministry of Education

Organization structure

This is The Main Ministry Organization Structure Chart

General Education

Curriculum Development Executive

Head, Language and Co-curricular Education Curriculum Desk

Head, Social Science Education Curriculum Desk

Head, Natural Science Education Curriculum Desk

Head, Career and Technical Education Curriculum Desk

Teachers’ and Educational Leaders’ Development Executive

Head, Teachers’ and Educational Leaders Development Desk

Head, Education Language Development Desk

Head, STEAM DESK

Educational Program and Quality Improvement Executive

Head, Education Programs and Quality Improvement Desk

Head, Pastoralist and Special Needs Education Desk

Head, Education Infrastructure and Service Desk

Head, General Education Inspection Desk

Adult and Non-formal Education Programs Executive

Head, Adults’ Basic Education Desk

Head, Non-Formal and Lifelong Education Programs Desk

Higher Education

Academic Affairs Executive

Head, Competency and Quality Improvement Desk

Head, Curriculum and Programs Desk

Head, Teachers’ and Students’ Development Desk

Head, Private Higher Education Institutions Service Desk

Research and Community Engagement Executive

Head, Research and Extension Desk

Head, Research Ethics Desk

Head, Institutional Linkage and Technology Transfer Desk

Head, Community Engagement and Indigenous Knowledge Desk

Governance and Infrastructure Executive

Head, Administration Affairs Desk

Head, Institutional Structure and Leadership Desk

Head, Infrastructure and Input Desk

Head, Scholarship and Internationalization Desk

ICT and Digital Education Executive

Head, Education Multimedia Program Development Desk

Head, School Net ICT Desk

Head, Education Media Studio Operation and Administration Desk

Head, Network Technical Desk

Head, Network Operation Desk